ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፯» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
መስመር፡ 11፦
<br>፵ ፤  <span style=color:red>ድንግል ሆይ </span>ምድራዊ መጠጥን የጠጣሽ አይደለም ከሰማየ ሰማያት የተቀዳ ሰማያዊ መጠጥን ነው እንጂ ።
<br>፵፩ ፤  <span style=color:red>ድንግል ሆይ </span>ከአንቺ አስቀድሞ ከአንቺም በኋላ እንዳሉ ሴቶች እድፍ የምታውቂ አይደለሽም በንጽሕና በቅድስና ያጌጥሽ ነሽ እንጂ ።
<br><፵፪> ፤  <span style=color:red>ድንግል ሆይ </span>የሚያታልሉ ጎልማሶች ያረጋጉሽ አይደለሽም የሰማይ መላእክት ጎበኙሽ እንጂ ። እንደተነገረ ካህናትና የካህናት አለቆች አመሰገኑሽ እንጂ ።
<br>፵፫ ፤  <span style=color:red>ድንግል ሆይ </span>ለዮሴፍ የታጨሽ ለመገናኘት አይደለም ንጹሕ ሆኖ ሊጠብቅሽ ነው እንጂ ። እንዲሁ ስለሆነ ።
<br>፵፬ ፤ እርሱ ቅሉ  <span style=color:red>እግዚአብሔር አብ </span>ንጽሕናሽን ባየ ጊዜ ስሙ ገብርኤል የሚባል ብርሃናዊ መልአኩን ወደ አንቺ ላከ ።  <span style=color:red>መንፈስ ቅዱስ </span>በላይሽ ይመጣል የልዑል ኃይልም ይጋርድልሻል አለሽ ።