ከ«የኣማርኛ ፊደል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
መስመር፡ 1፦
==ፊደል==
[[ኣማርኛ]] እንደሌላ የዓለም ፊደላት በእራሱ [[ፊደል]] ለብዙ ዘመናት በእጅ ሲጻፍ ቆይቶ በ፲፱፻ ዓ.ም. ገደማ በማተሚያ መሣሪያ ሊከተብ ችሏል። ኤውሮፓ ውስጥም ማተሚያ ቤቶች
የዓማርኛ ፊደልና ቋንቋም ዕውቅና እያደገ ስለመጣ በእጅ ስልኮችም በሚገባ ሥራ ላይ እየዋለ ነው። [[ኣፕል]] የቋንቋ ገበታዎቹን ሌሎችም እንዲጠቀሙበት በ፳፻፯ ዓ.ም. ስለከፈተ ዓማርኛን እንደሌላ የዓለም ባለፊደል ቋንቋዎች መርጦ መጠቀም ተችሏል።
|