ከ«የማርቆስ ወንጌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
መስመር፡ 163፦
ታዴዎስንም፡ቀነናዊውንም፡ስምዖንን፥
19፤አሳልፎ፡የሰጠውንም፡የአስቆሮቱን፡ይሁዳን።
20፤ወደ፡ቤትም፡መጡ፤እንጀራም፡መብላት፡ስንኳ፡እስኪሳናቸው፡ድረስ፡እንደ፡ገና፡ብዙ፡ሰዎች፡<>brተሰበሰቡ።
20፤ወደ፡ቤትም፡መጡ፤እንጀራም፡መብላት፡ስንኳ፡እስኪሳናቸው፡ድረስ፡እንደ፡ገና፡ብዙ፡ሰዎች፡ተሰበሰቡ።
21፤ዘመዶቹም፡ሰምተው፦አበደ፡ብለዋልና፥ሊይዙት፡ወጡ።
22፤ከኢየሩሳሌም፡የወረዱ፡ጻፊዎችም፦ብዔል፡ዜቡል፡አለበት፤ደግሞ፦በአጋንንት፡አለቃ፡አጋንንትን፡<br>ያወጣል፡ብለው፡ተናገሩ።<br>
23፤እነርሱንም፡ወደ፡ርሱ፡ጠርቶ፡በምሳሌ፡አላቸው፦ሰይጣን፡ሰይጣንን፡ሊያወጣው፡እንዴት፡ይችላል፧
24፤መንግሥትም፡ርስ፡በርሷ፡ከተለያየች፡ያች፡መንግሥት፡ልትቆም፡አትችልም፤