ከ«የማርቆስ ወንጌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
መስመር፡ 392፦
[[ስዕል:ክርስቶስ 5ሺውን ሲመግብ.jpeg|241px|thumb|እየሱስ ከዐምስት እንጀራና ከሁለት ዓሣ ፭ሺውን ሲመግብ]]
44፤እንጀራውንም፡የበሉት፡ወንዶቹ፡ዐምስት፡ሺሕ፡ነበሩ።
45፤ወዲያውም፡ሕዝቡን፡ሲያሰናብት፡ሳለ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡በታንኳ፡ገብተው፡ወደ፡ማዶ፡<br>ወደ፡ቤተ፡
45፤ወዲያውም፡ሕዝቡን፡ሲያሰናብት፡ሳለ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡በታንኳ፡ገብተው፡ወደ፡ማዶ፡ወደ፡ቤተ፡<br>
ሳይዳ፡እንዲቀድሙት፡ግድ፡አላቸው።<br>
46፤ካሰናበታቸውም፡በዃላ፡ሊጸልይ፡ወደ፡ተራራ፡ወጣ።<br>
47፤በመሸም፡ጊዜ፡ታንኳዪቱ፡በባሕር፡መካከል፡ሳለች፡ርሱ፡ብቻውን፡በምድር፡ላይ፡ነበረ።
48፤ነፋስ፡ወደ፡ፊታቸው፡ነበረና፡እየቀዘፉ፡ሲጨነቁ፡አይቶ፥ከሌሊቱ፡በአራተኛው፡ክፍል፡<br>በባሕር፡ላይ፡
48፤ነፋስ፡ወደ፡ፊታቸው፡ነበረና፡እየቀዘፉ፡ሲጨነቁ፡አይቶ፥ከሌሊቱ፡በአራተኛው፡ክፍል፡በባሕር፡ላይ፡
እየኼደ፡ወደ፡እነርሱ፡መጣ፤ሊያልፋቸውም፡ይወድ፡ነበር።
{|