ከ«የማርቆስ ወንጌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
መስመር፡ 338፦
8፤ለመንገድም፡ከበትር፡በቀር፡እንጀራም፡ቢኾን፡ከረጢትም፡ቢኾን፡መሐለቅም፡በመቀነታቸው፡ቢኾን፡
እንዳይዙ፡አዘዛቸው።
{|
[[ስዕል:ክርስቶስ ለደቀመዝሙሮቹ.jpeg|thumb|214px|ክርስቶስ ደቀመዝሙሮቹን በርኩሳን መንፈስ ላይ ስልጣን ሰጥቶ ሁለት ሁለት አርጎ ሲልካቸው]]
|}
9፤በእግራችኹ፡ጫማ፡አድርጉ፡እንጂ፡ኹለት፡እጀ፡ጠባብ፡አትልበሱ፡አለ።
10፤በማናቸውም፡ስፍራ፡ወደ፡ቤት፡ብትገቡ፡ከዚያ፡እስክትወጡ፡ድረስ፡በዚያው፡ተቀመጡ።
Line 348 ⟶ 346:
12፤ወጥተውም፡ንስሓ፡እንዲገቡ፡ሰበኩ፥ብዙ፡አጋንንትንም፡አወጡ፥
13፤ብዙ፡ድውዮችንም፡ዘይት፡እየቀቡ፡ፈወሷቸው።
14፤ስሙም፡ተገልጧልና፥ንጉሡ፡ሄሮድስ፡በሰማ፡ጊዜ፦መጥምቁ፡ዮሐንስ፡ከሙታን፡ተነሥቷል፡<br>
14፤ስሙም፡ተገልጧልና፥ንጉሡ፡ሄሮድስ፡በሰማ፡ጊዜ፦መጥምቁ፡ዮሐንስ፡ከሙታን፡ተነሥቷል፡ስለዚህም፡
ስለዚህም፡ኀይል፡በርሱ፡ይደረጋል፡አለ።
ኀይል፡በርሱ፡ይደረጋል፡አለ።
15፤ሌላዎችም፦ኤልያስ፡ነው፡አሉ፤ሌላዎችም፦ከነቢያት፡እንደ፡አንዱ፡ነቢይ፡ነው፡አሉ።
16፤ሄሮድስ፡ግን፡ሰምቶ፦እኔ፡ራሱን፡ያስቈረጥኹት፡ዮሐንስ፡ይህ፡ነው፡ርሱ፡ከሙታን፡ተነሥቷል፡አለ።
17፤ሄሮድስ፡የወንድሙን፡የፊልጶስን፡ሚስት፡ሄሮድያዳን፡አግብቶ፡ነበርና፥በርሷ፡ምክንያት፡ራሱ፡ልኮ፡<br>
ዮሐንስን፡አስይዞ፡በወህኒ፡አሳስሮት፡ነበር፤
18፤ዮሐንስ፡ሄሮድስን፦የወንድምኽ፡ሚስት፡ለአንተ፡ልትኾን፡አልተፈቀደም፡ይለው፡ነበርና።
Line 392 ⟶ 390:
42፤ኹለቱን፡ዓሣ፡ደግሞ፡ለዅሉ፡ከፈለ።ዅሉም፡በልተው፡ጠገቡ፤
43፤ከቍርስራሹም፡ዐሥራ፡ኹለት፡መሶብ፡የሞላ፡አነሡ፥ከዓሣውም፡ደግሞ።
{|
[[ስዕል:ክርስቶስ 5ሺውን ሲመግብ.jpeg|241px|thumb|እየሱስ ከዐምስት እንጀራና ከሁለት ዓሣ ፭ሺውን ሲመግብ]]
|}
44፤እንጀራውንም፡የበሉት፡ወንዶቹ፡ዐምስት፡ሺሕ፡ነበሩ።
45፤ወዲያውም፡ሕዝቡን፡ሲያሰናብት፡ሳለ፡ደቀ፡መዛሙርቱ፡በታንኳ፡ገብተው፡ወደ፡ማዶ፡ወደ፡ቤተ፡<br>
ሳይዳ፡እንዲቀድሙት፡ግድ፡አላቸው።
46፤ካሰናበታቸውም፡በዃላ፡ሊጸልይ፡ወደ፡ተራራ፡ወጣ።<br>
47፤በመሸም፡ጊዜ፡ታንኳዪቱ፡በባሕር፡መካከል፡ሳለች፡ርሱ፡ብቻውን፡በምድር፡ላይ፡ነበረ።
48፤ነፋስ፡ወደ፡ፊታቸው፡ነበረና፡እየቀዘፉ፡ሲጨነቁ፡አይቶ፥ከሌሊቱ፡በአራተኛው፡ክፍል፡በባሕር፡ላይ፡