ከ«የማርቆስ ወንጌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit |
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit |
||
መስመር፡ 209፦
11-12፤እንዲህም፡አላቸው፦ለእናንተ፡የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡ምስጢር፡ማወቅ፡ተሰጥቷችዃል፤
በውጭ፡ላሉት፡ግን፥አይተው፡እንዲያዩ፡እንዳይመለከቱም፥ሰምተውም፡እንዲሰሙ፡
እንዳያስተውሉም፥እንዳይመለሱ፡ኀጢአታቸውም፡እንዳይሰረይላቸው፡ነገር፡ዅሉ፡በምሳሌ፡
ይኾንባቸዋል።
13፤አላቸውም፦ይህን፡ምሳሌ፡አታውቁምን፧እንዴትስ፡ምሳሌዎቹን፡ዅሉ፡ታውቃላችኹ፧
14፤ዘሪው፡ቃሉን፡ይዘራል።ቃልም፡በተዘራበት፡በመንገድ፡ዳር፡የኾኑት፡እነዚህ፡ናቸው፥
|