ከ«የማርቆስ ወንጌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
No edit summary
መስመር፡ 13፦
=='''ምዕራፍ ፩'''==
1፤የእግዚአብሔር፡ልጅ፡የኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ወንጌል፡መዠመሪያ።
 
2-3፤እንሆ፥መንገድኽን፡የሚጠርግ፡መልክተኛዬን፡በፊትኽ፡እልካለኹ፡የጌታን፡መንገድ፡አዘጋጁ፡
2-3፤እንሆ፥መንገድኽን፡የሚጠርግ፡መልክተኛዬን፡በፊትኽ፡እልካለኹ፡የጌታን፡መንገድ፡
ጥርጊያውንም፡አቅኑ፡እያለ፡በምድረ፡በዳ፡የሚጮኽ፡ሰው፡ድምፅ፡ተብሎ፡በነቢዩ፡በ[[ኢሳይያስ]]፡እንደ፡ተጻፈ፥
 
4፤ዮሐንስ፡በምድረ፡በዳ፡እያጠመቀ፡የንስሓንም፡ጥምቀት፡ለኀጢአት፡ስርየት፡እየሰበከ፡መጣ።
አዘጋጁ፡ጥርጊያውንም፡አቅኑ፡እያለ፡በምድረ፡በዳ፡የሚጮኽ፡ሰው፡ድምፅ፡ተብሎ፡
 
በነቢዩ፡በ[[ኢሳይያስ]]፡እንደ፡ተጻፈ፥
 
4፤ዮሐንስ፡በምድረ፡በዳ፡እያጠመቀ፡የንስሓንም፡ጥምቀት፡ለኀጢአት፡
 
ስርየት፡እየሰበከ፡መጣ።
5፤የይሁዳም፡አገር፡ዅሉ፡የኢየሩሳሌምም፡ሰዎች፡ዅሉ፡ወደ፡ርሱ፡ይወጡ፡ነበር፥
 
ኀጢአታቸውንም፡እየተናዘዙ፡በዮርዳኖስ፡ወንዝ፡ከርሱ፡ይጠመቁ፡ነበር።
 
6፤ዮሐንስም፡የግመል፡ጠጕር፡ለብሶ፡በወገቡ፡ጠፍር፡ይታጠቅ፡አንበጣና፡የበረሓ፡
 
ማርም፡ይበላ፡ነበር።
 
7፤ተጐንብሼ፡የጫማውን፡ጠፍር፡መፍታት፡የማይገ፟ባ፟ኝ፡
 
ከእኔ፡የሚበረታ፡በዃላዬ፡ይመጣል።
 
8፤እኔ፡በውሃ፡አጠመቅዃችኹ፡ርሱ፡ግን፡በመንፈስ፡ቅዱስ፡ያጠምቃችዃል፡እያለ፡
 
ይሰብክ፡ነበር።
 
9፤በዚያ፡ወራትም፡ኢየሱስ፡ከገሊላ፡ናዝሬት፡መጥቶ፡ከዮሐንስ፡በዮርዳኖስ፡ወንዝ፡ተጠመቀ።
{|
|-
Line 28 ⟶ 52:
|}
10፤ወዲያውም፡ከውሃው፡በወጣ፡ጊዜ፡ሰማያት፡ሲቀደዱ፡መንፈስም፡እንደ፡ርግብ፡ሲወርድበት፡
 
አየና፦የምወድኽ፡ልጄ፡አንተ፡ነኽ፥
 
11፤ባንተ፡ደስ፡ይለኛል፡የሚል፡ድምፅ፡ከሰማያት፡መጣ።
 
12፤ወዲያውም፡መንፈስ፡ወደምድረ፡በዳ፡አወጣው።
 
13፤በምድረ፡በዳም፡ከሰይጣን፡እየተፈተነ፡አርባ፡ቀን፡ሰነበተ፡ከአራዊትም፡ጋራ፡ነበረ፥መላእክቱም፡
13፤በምድረ፡በዳም፡ከሰይጣን፡እየተፈተነ፡አርባ፡ቀን፡ሰነበተ፡ከአራዊትም፡ጋራ፡ነበረ፥
አገለገሉት።
 
14-15፤ዮሐንስም፡ዐልፎ፡ከተሰጠ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡ወንጌል፡እየሰበከና፦ዘመኑ፡
መላእክቱም፡አገለገሉት።
ተፈጸመ፡የእግዚአብሔርም፡መንግሥት፡ቀርባለች፡ንስሓ፡ግቡ፡በወንጌልም፡እመኑ፡እያለ፡ወደ፡ገሊላ፡መጣ።
 
16፤በገሊላ፡ባሕርም፡አጠገብ፡ሲያልፍ፡ስምዖንን፡ወንድሙንም፡እንድርያስን፡መረባቸውን፡ወደ፡ባሕር፡
14-15፤ዮሐንስም፡ዐልፎ፡ከተሰጠ፡በዃላ፡ኢየሱስ፡የእግዚአብሔርን፡መንግሥት፡ወንጌል፡
ሲጥሉ፡አየ፥ዓሣ፡አጥማጆች፡ነበሩና።
 
እየሰበከና፦ዘመኑ፡ተፈጸመ፡የእግዚአብሔርም፡መንግሥት፡ቀርባለች፡ንስሓ፡ግቡ፡
 
በወንጌልም፡እመኑ፡እያለ፡ወደ፡ገሊላ፡መጣ።
 
16፤በገሊላ፡ባሕርም፡አጠገብ፡ሲያልፍ፡ስምዖንን፡ወንድሙንም፡እንድርያስን፡መረባቸውን፡
 
ወደ፡ባሕር፡ሲጥሉ፡አየ፥ዓሣ፡አጥማጆች፡ነበሩና።
 
17፤ኢየሱስም፦በዃላዬ፡ኑና፡ሰዎችን፡አጥማጆች፡እንድትኾኑ፡አደርጋችዃለኹ፡አላቸው።
 
18፤ወዲያውም፡መረባቸውን፡ትተው፡ተከተሉት።
 
19፤ከዚያም፡ጥቂት፡እልፍ፡ብሎ፡የዘብዴዎስን፡ልጅ፡ያዕቆብን፡ወንድሙንም፡ዮሐንስን፡ደግሞ፡በታንኳ፡
 
ላይ፡መረባቸውን፡ሲያበጁ፡አየ።
 
20፤ወዲያውም፡ጠራቸው፡አባታቸውንም፡ዘብዴዎስን፡ከሞያተኛዎቹ፡ጋራ፡በታንኳ፡ላይ፡ትተው፡ተከትለውት፡
20፤ወዲያውም፡ጠራቸው፡አባታቸውንም፡ዘብዴዎስን፡ከሞያተኛዎቹ፡ጋራ፡በታንኳ፡ላይ፡
ኼዱ።
 
ትተው፡ተከትለውት፡ኼዱ።
 
21፤ወደ፡ቅፍርናሖምም፡ገቡ፤ወዲያውም፡በሰንበት፡ወደ፡ምኵራብ፡ገብቶ፡አስተማረ።
 
22፤እንደ፡ባለሥልጣን፡ያስተምራቸው፡ነበር፡እንጂ፡እንደ፡ጻፊዎች፡አይደለምና፡በትምህርቱ፡ተገረሙ።
22፤እንደ፡ባለሥልጣን፡ያስተምራቸው፡ነበር፡እንጂ፡እንደ፡ጻፊዎች፡አይደለምና፡በትምህርቱ፡
 
ተገረሙ።
 
23፤በዚያን፡ጊዜም፡በምኵራባቸው፡ርኩስ፡መንፈስ፡ያለው፡ሰው፡ነበረ፤
 
24፤ርሱም፦የናዝሬቱ፡ኢየሱስ፡ሆይ፥ከአንተ፡ጋራ፡ምን፡አለን፧ልታጠፋን፡መጣኽን፧ማን፡እንደ፡ኾንኽ፡
24፤ርሱም፦የናዝሬቱ፡ኢየሱስ፡ሆይ፥ከአንተ፡ጋራ፡ምን፡አለን፧ልታጠፋን፡መጣኽን፧ማን፡እንደ፡
ዐውቄያለኹ፥የእግዚአብሔር፡ቅዱሱ፡ብሎ፡ጮኸ።
 
ኾንኽ፡ዐውቄያለኹ፥የእግዚአብሔር፡ቅዱሱ፡ብሎ፡ጮኸ።
 
25፤ኢየሱስም፦ዝም፡በል፡ከርሱም፡ውጣ፡ብሎ፡ገሠጸው።
 
26፤ርኩሱም፡መንፈስ፡አንፈራገጠውና፡በታላቅ፡ድምፅ፡ጮኾ፡ከርሱ፡ወጣ።
 
27፤ዅሉም፦ይህ፡ምንድር፡ነው፧በሥልጣን፡ርኩሳን፡መናፍስትን፡ያዛ፟ል፤እነርሱም፡ይታዘዙለታልና፥ይህ፡
27፤ዅሉም፦ይህ፡ምንድር፡ነው፧በሥልጣን፡ርኩሳን፡መናፍስትን፡ያዛ፟ል፤እነርሱም፡
ዐዲስ፡ትምህርት፡ምንድር፡ነው፧ብለው፡እስኪጠያየቁ፡ድረስ፡አደነቁ።
 
ይታዘዙለታልና፥ይህ፡ዐዲስ፡ትምህርት፡ምንድር፡ነው፧ብለው፡እስኪጠያየቁ፡ድረስ፡አደነቁ።
 
28፤ዝናውም፡ወዲያው፡በየስፍራው፡ወደገሊላ፡ዙሪያ፡ዅሉ፡ወጣ።
 
29፤ወዲያውም፡ከምኵራብ፡ወጥቶ፡ከያዕቆብና፡ከዮሐንስ፡ጋራ፡ወደስምዖንና፡ወደእንድርያስ፡ቤት፡ገባ።
 
30፤የስምዖንም፡ዐማት፡በንዳድ፡ታማ፡ተኝታ፡ነበር፥ስለ፡ርሷም፡ወዲያው፡ነገሩት።
 
31፤ቀርቦም፡እጇን፡ይዞ፡አስነሣት፡ንዳዱም፡ወዲያው፡ለቀቃትና፡አገለገለቻቸው።
 
32፤ፀሓይም፡ገብቶ፡በመሸ፡ጊዜ፥የታመሙትንና፡አጋንንት፡ያደረባቸውን፡ዅሉ፡ወደ፡ርሱ፡አመጡ፤
 
33፤ከተማዪቱም፡ዅላ፡በደጅ፡ተሰብስባ፡ነበር።
 
34፤በልዩ፡ልዩ፡ደዌም፡የታመሙትን፡ብዙዎችን፡ፈወሰ፥ብዙዎችንም፡አጋንንት፡አወጣ፥አጋንንትም፡
34፤በልዩ፡ልዩ፡ደዌም፡የታመሙትን፡ብዙዎችን፡ፈወሰ፥ብዙዎችንም፡አጋንንት፡አወጣ፥
ክርስቶስ፡መኾኑን፡ዐውቀው፡ነበርና፥ሊናገሩ፡አልፈቀደላቸውም።
 
አጋንንትም፡ክርስቶስ፡መኾኑን፡ዐውቀው፡ነበርና፥ሊናገሩ፡አልፈቀደላቸውም።
 
35፤ማለዳም፡ተነሥቶ፡ገና፡ሌሊት፡ሳለ፡ወጣ፡ወደ፡ምድረ፡በዳም፡ኼዶ፡በዚያ፡ጸለየ።
 
36፤ስምዖንና፡ከርሱ፡ጋራ፡የነበሩትም፡ገሥግሠው፡ተከተሉት፥
 
37፤ባገኙትም፡ጊዜ፦ዅሉ፡ይፈልጉኻል፡አሉት።
 
38፤ርሱም፦በዚያ፡ደግሞ፡ልሰብክ፡ወደ፡ሌላ፡ስፍራ፡በቅርብ፡ወዳሉ፡መንደሮች፡እንኺድ፡ስለዚህ፡
38፤ርሱም፦በዚያ፡ደግሞ፡ልሰብክ፡ወደ፡ሌላ፡ስፍራ፡በቅርብ፡ወዳሉ፡መንደሮች፡እንኺድ፡ስለዚህ፡ወጥቻለኹና፡አላቸው።
ወጥቻለኹና፡አላቸው።
 
39፤በምኵራባቸውም፡እየሰበከ፡አጋንንትንም፡እያወጣ፡ወደ፡ገሊላ፡ዅሉ፡መጣ።
 
40፤ለምጻምም፡ወደ፡ርሱ፡መጥቶ፡ተንበረከከና፦ብትወድስ፡ልታነጻኝ፡ትችላለኽ፡ብሎ፡ለመነው።
 
41፤ኢየሱስም፡ዐዘነለት፡እጁንም፡ዘርግቶ፡ዳሰሰውና፦እወዳ፟ለኹ፤ንጻ፡አለው።
 
42፤በተናገረም፡ጊዜ፡ለምጹ፡ወዲያው፡ለቀቀውና፡ነጻ።
 
43፤በብርቱም፡ተናግሮ፡ወዲያው፡አወጣው፤
 
44፤ለማንም፡አንዳች፡እንዳትናገር፡ተጠንቀቅ፥ነገር፡ግን፥ኼደኽ፡ራስኽን፡ለካህን፡አሳይ፡ለእነርሱም፡
44፤ለማንም፡አንዳች፡እንዳትናገር፡ተጠንቀቅ፥ነገር፡ግን፥ኼደኽ፡ራስኽን፡ለካህን፡አሳይ፡ለእነርሱም፡ምስክር፡እንዲኾን፡
ምስክር፡እንዲኾን፡ስለ፡መንጻትኽ፡ሙሴ፡ያዘዘውን፡አቅርብ፡አለው።
 
45፤ርሱ፡ግን፡ሲወጣ፡ብዙ፡ሊሰብክና፡ነገሩን፡ሊያወራ፡ዠመረ፥ስለዚህም፡ኢየሱስ፡ተገልጦ፡ወደ፡ከተማ፡
ስለ፡መንጻትኽ፡ሙሴ፡ያዘዘውን፡አቅርብ፡አለው።
መግባት፡ወደ፡ፊት፡ተሳነው፥ነገር፡ግን፥በውጭ፡በምድረ፡በዳ፡ይኖር፡ነበር፤ከየስፍራውም፡ወደ፡ርሱ፡
 
ይመጡ፡ነበር።
45፤ርሱ፡ግን፡ሲወጣ፡ብዙ፡ሊሰብክና፡ነገሩን፡ሊያወራ፡ዠመረ፥ስለዚህም፡ኢየሱስ፡ተገልጦ፡ወደ፡ከተማ፡መግባት፡ወደ፡
 
ፊት፡ተሳነው፥ነገር፡ግን፥በውጭ፡በምድረ፡በዳ፡ይኖር፡ነበር፤ከየስፍራውም፡ወደ፡ርሱ፡ይመጡ፡ነበር።
{|
|-