ከ«ደብረ ዳሞ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
መስመር፡ 1፦
'''ደብረ ዳሞ''' በ[[6ኛው ክፍለ ዘመን]] የተቆረቆረ [[ገዳም]]ና ይህ ገዳም የሚኖርበት ተራራ ስም ነው። ደብረ ዳሞ ከ[[አዲግራት]] በስተምዕራብ በመካከለኛው [[ትግራይ]] ይገኛል። ከተራራው ቀጥ ብሎ ለመውጣት አዳጋችነቱ የተነሳ ወደገዳሙ ለመድረስ ከ[[ቆዳ]] በተሰራ [[ገምድ]] ላይ መንጠላጠል ግድ ይላል። ቤተ ክርስቲያኑ በ[[ኢትዮጵያ]] ውስጥ ጥንታዊ የአሰራር ዘዴን ተከተሎ እስካሁን ዘመን ድረስ በመዝለቅ ቀደምትነት ስፍራን ይይዛል ።<center>{{አለት ፍልፍል
{{አለት ፍልፍል
|ስም = '''ደብረ ዳሞ'''
|infoboxwidth= 2229.8em
|ስዕል = Debre Damo Church.jpg
|ስዕልcaption = ደብረ ዳሞ ገዳም በጥንታዊ የህንጻ አሰራር ዘዴ
መስመር፡ 15፦
|longitude = 39.29
|map_caption = ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
}}</center>
}}
'''ደብረ ዳሞ''' በ[[6ኛው ክፍለ ዘመን]] የተቆረቆረ [[ገዳም]]ና ይህ ገዳም የሚኖርበት ተራራ ስም ነው። ደብረ ዳሞ ከ[[አዲግራት]] በስተምዕራብ በመካከለኛው [[ትግራይ]] ይገኛል። ከተራራው ቀጥ ብሎ ለመውጣት አዳጋችነቱ የተነሳ ወደገዳሙ ለመድረስ ከ[[ቆዳ]] በተሰራ [[ገምድ]] ላይ መንጠላጠል ግድ ይላል። ቤተ ክርስቲያኑ በ[[ኢትዮጵያ]] ውስጥ ጥንታዊ የአሰራር ዘዴን ተከተሎ እስካሁን ዘመን ድረስ በመዝለቅ ቀደምትነት ስፍራን ይይዛል ።
 
የተሰራውም በ[[አቡነ አረጋዊ]] በ6ኛው ክፍለ ዘመን እንደነበር ትውፊት አለ። [[ቶማስ ፓከናም]] የተባለው የታሪክ ተመራማሪ አምባው እንደ [[ወህኒ]]ና [[አምባ ግሸን]] ወንድ የነገስታት ዝርያወችን ለማሰሪያነት ያገለግል እንደነበር ትውፊት እንዳለ በጥናት ደርሶበታል። <ref>Thomas Pakenham, ''The Mountains of Rasselas'' (New York: Reynal & Co., 1959), pp. 79-86</ref> የገዳሙ ውጫዊ ወለሎች በጥንቱ ዘመን ዘዴ፣ የ[[ኖራ ድንጋይ]]ንና የ[[ጥድ]] እንጨትን በማፈራረቅ የተሰራ ነበር። ይህም በ[[ስነ ህንጻ]] ጥበበ [[አክሱም|አክሱማዊ]] ዘዴ አሰራር ይባላል።<ref>Pakenham, p. 85</ref>