ከ«የማቴዎስ ወንጌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 1፦
{{infobox|abovestyle=background:#FFD300|above=ቅዱስ ማቴዎስ|image=[[File:Matthew the Evangelist.jpg|thumb|
</span>|label1=|data1=|label2=የተወለደው|data2=በ፩ኛው ዓ.ም. በ[[ቀፈርናሆም]] |label3=ሥራው|data3=መጀመሪያ የ[[ሮማ መንግሥት]] ግብር ሰብሳቢ በኋላ የ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ደቀመዝሙር ፣ ሰባኪ ፣ ፀሐፊ |label4=የአባት ስም|data4=አልፍዮስ|label5= የታወቀ ቤ/ክርስቲያን|data5=[[:en:Salerno|ሳሌርኖ]]፣[[ጣሊያን]]|label6=ያረፈበት ቀን|data6=[[ኅዳር ፰]] ሂራፖሊስ አካባቢ ወይም [[ኢትዮጵያ]]|label7=ንግሥና ምልክት|data7=[[ኅዳር ፰]] መልዐክ[[File:Kápolnásnyék pulpit Matthew.jpg|88px]]|label8=የሚከበረው|data8=በመላው [[ክርስትና]] ሃይማኖት ተከታይ |label9=የጻፈው [[ወንጌል]]|data9=፳፰ ምዕራፍ|data11=<div class="floatleft">← '''[[መጽሐፈ ሄኖክ]]'''</div><div class="floatright">'''[[የማርቆስ ወንጌል]]''' →</div>|captionstyle=|header5=}}'''የጌታችን የ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ወንጌል ቅዱስ ማቴዎስ እንደ ጻፈው''' ። ከአራቱ ወንጌላት አንደኛው ነው። በ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] [[አዲስ ኪዳን]] ውስጥ ከሁሉ በፊት ይገኛል። በዕብራይስጥና በአርማይስጥ ቋንቋ ማቴዎስ ማለት ሀብተ አምላክ ወይም የአምላክ ስጦታ ማለት እንደሆነ ይነገራል ። በአሥራ ሁለቱ ሐዋርያት የስም ዝርዝር ውስጥ በሁለተኛውና በሦስተኛው ማለትም በማርቆስና በሉቃስ ወንጌል በተራ ቁጥር ሰባተኛ ሲሆን ስሙም ማቴዎስ በመባል ተመዝግቦአል (ማር.፫:፲፮-፲፱ ፡ ሉቃ.፮:፲፬-፲፮) ።
|