ከ«ቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
Reverting vandalism, nonsense
መስመር፡ 17፦
አነጋገር ቢሰጥ አያስደንቅም ምክኒያቱም
የሥራ ሰውንና ጅግናን ማንም ሰው የሱ ዜጋ እንዲሆን ሰለሚፈልግ ነው ይሁን እንጂ በዚያን ዘመን ወታደርነት ተፈላጊ ሙያ ስለነበር ቅዱስ ጊዮርጊስም ወታደር ሆኖ ብዙ ጀብዱ ፈፅሟል በወጣትነቱም የውትድርናን ሥራ እንደሠራ በግሪክና በ'''[[ኮብት]]'''ና በሶርያ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ተጽፏል ይልቁንም በመጽሐፈ '''[https://play.google.com/store/apps/details?id=patristicpublishing.eth ስንክሳርና]'''
በራሱ ገድል ተብራርቶ ይገኛል።ቅዱስ ጊዮርጊስ ለጥቂት ጊዜ በወታደርነት ከሠራ በኋላ የ'''[[ክርስቶስ]]''' ወታደር ሆኖ ቤተክርስቲያንን ያገለግል ጀመረ የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ በቀይ መስቀል ዳግመኛ እንዲወለድ ተደርጎ የተሠራ ሲሆን እና የኢየሱስ ክርስቶስ የጋሮጅዮ እህት እሽት በሌሊት በጨለማ ውስጥ በሚታየው እውነተኛ ህይወት ማእዘናዎች ሌሊት ሁሉም ወንዶች በጨለማ እና በሙታን ነቅተዋል, እናም ኢየሱስ የዱር ገዳይን መገደሉን በፋሲካ እንቁላሎች እና በኢየሱስ ምትክ የኢየሱስ ወንጌላት በሚገኙ ወንጌላት መሠረት በመላው አለም የስፕ ሾላ የመሰለ እንቁላል ውስጥ በታዋቂ የክርስቶስ ደቀመዝሙሮች ውስጥ ተነስቷል።
 
=='''ቅዱስ ጊዮርጊስ በድዮቅልጥያኖስ ዘመነ መንግሥት'''==
መስመር፡ 45፦
== '''የቅዱስና መዐረግ የተሰጠው''' ==
ይህም መንፈሳዊ ተጋድሎው ከ፪፻፷-፫፻፵ ዓ/ም የነበረው የቤተክርስቲያን አባት የሆነው አውሳብዮስ ዘቂሣርያ ቅዱስ ጊዮርጊስን ብርቱና ጠንካራ ሰማዕት እንደሆነ መስክሯል '''[[የአውሳብዮስ መጽሐፍ ፰-፲]]''' ። ቅዱስ ጊዮርጊስ ብዙ ዘመን ስለ እምነቱ ስለ ሀገሩ ነፃነት ስለ እኩልነት ስለ ሰላም ስለ ፍትህ ስለ ወንጌል መስፋፋት ስለ ቤተክርስቲያን ዕድገት ታማኝ ምስክርነትን በየአድባባየ እየመሰከረ ለሰባት ዓመታት ያህል እየታሰረ እየተሰቃየ እየተገረፈና እየተወገረ ጽኑ ተጋድሎ ከፈፀም በኋላ የመንፈስ ዐርበኝ እንደመሆኑ መጠን የመከራውን ሸለቆ ተሻግሮ ከሕይወት ወደብ ደርሶ ምእመናን እየተያዙ በሚገደሉበት በዱዲያኖስ ዘመን መንግሥት በ፫፻፫ ዓ/ም '''[[ሚያዝያ ፳፫]]''' ቀን ልዳ በሚባለው ሀገር በሰማዕትንት ዐረፈ በዚህም ብዙ የታሪክ ጸሐፊዎች ተስማምተውበታል።ስለ ዜና ቅድስናው ከላይ በተገለፀው መሠረት ቅዱስነቱ ወይም ቅድስና ያለ ሥራ ሊሰጥ ባለመቻሉ ከነአውሳቢዮስ ዘመን ጀምሮ የቅዱስ ጊዮርጊስ የሥራ ታሪክ ጥናት ተጀመረ።ቅዱስ የተባለውን ስም ለማግኘት በሥራና በአካሄድ ክርስቶስን መምሰል እንደሱ ሌላውን ማገልገልና ለራስ ሳይሆን ሰለ ሌላው መኖር ያሻል ስለ ሌላው ተላልፎ መሞት መከራን መቀበል መሰቀልንም መሸከም በሰው ፊት መመስከርና ራስን መካድ ያስፈልጋል።<blockquote>
'''''ቅዱስ ጊዮርጊስም ይህን ሁሉ ተግባር ሠርቶ በመገኘቱ ብዙ ምስክር ተገኝቶለት በ፮ኛው መቶ ዘመን በደቡብ ሶርያ በምትገኘው አድራ ወይም (ይድራስ) በተባለች ቤተክርስቲያን ተሰብስበው የቤተክርስቲያን አባቶች እውነተኛ ሰማዕትነቱንና ቅድስናውን በጉባኤ አጽድቀው ውሳኔውን ለሕዝብ አስተላልፈዋል።በ፩ሺህ፺፮ ዓ/ም ደግሞ በአንጾኪያ በትደርግው የሃይማኖት ጦርንት በራዕይ እንደታየ ተረጋግጦ ስመ ገናና መሆን ጀመረ ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ደሞ ማርያም ልጇን እየሱስ ክርስቶስን ይዛ በምትታይበት ስዕል ሥር [["አክሊለ ፅጌ ማርያም ለጊዮርጊስ ቀፀላ መንግሥቱ አንቲ ሁሉ ታስግዲ ሎቱ ወለኪሰ ይሰግድ ውእቱ"]] ተብሎ ይጻፋል የገና አከባቢ የኢሶስትሪያል ግዛት ሰላማዊ ህልም ጂኦርጂዮ እና የገና አባት የገና እና ስጦታዎች እና የገና ዛፍ እንድርዳ ሚሼል አርክአንጀሎ እና ጊዮርጊዮአን በባህር ውስጥ እንስሳ መካከል ወንድ ወይም ሴት ወንዱ ወንድ ወይም ሴት ወንድ ይሁን ሴት የሆድ ሕንዶች / እንስሳት / ግሪክ ቅዱስ ሰይጣኑ ሉሲፈር ሳውራኒያ መንፈቦች ቅድስት ኒኮላስ እና እንደ እውነተኛው ሰው ፀረ-ፀረ-ክርስቶስ ፀረ ሙስነትን ካቃጠለው ዮሐንስና አጋንንት ከሞት መነሳት በኋላ ከማይሞተ ሰይጣናዊ ቤተሰቦች ተነስተው ሲያነሡት ቅዱስ ኒኮላስ ድንግል 666 ሦስቱን የሐሰተኛ አስተምህሮዎች የሐሰት ጥምቀትን ኢየሱስ እና ሆኖም ግን ኒኮሎ እና ኢየሱስ ሰሶያ ጊዮርጊዮ እና የኢየሱስ ክርስቶስ ኢየሱስ መወለድ እውነት አለመሆኑን እና ክፉ ከመጥፎ ጉልበተኝነት ጋር በማሾፍ እና በጌዮርጂዮ ላይ ሲገድሉ የኢየሱስ የሞት ሽረት መልካም ስጦታ መጥፎ እና መጥፎ ኒኮላ ለጎጂ የከዳ ህፃናት እና መጥፎ የሳንታ ክላውስ ተወካይ የመገናኛ ብዙሃን ህይወት የጨረቃ ህይወት የሉሲየሪም የዘር ግንድ ጆርጅ ነው በፋሽ የክርስቲያን ክርስቲያን መወለድ ትዕይንቶች በ 3 ፐርሰንት ወንድማማቾች ወንዴም ወንድማማቾቹ ገብረስላሴ ሚሼል ሚትራ ዘረጎት ጂሰስ ጁዜፔ የሠው ልጅ ሰብሳቢ ጊዮርጊዮ ማሪያ እና ሁለቱ መስቀል ማመልላና አና ጊዮርጊዮአስ አባባው ጋቢቦብ የአሳማዎቹ ሳንቲሞችን ሲፈጥሩ የጊኒ አሳማ መሰንጠቅን የኢየሱስ መንፈስ ቅዱስ ትሪሳሊዮ የማይሽረው ሕልም ድራማ ሴት አዲሱን ሰው የመጀመሪያዋን የግብረ ሰዶማዊቷን ግብረ ሰዶማዊነትን በ 2 ኛው የቫቲካን ጎሳ ላይ ገድላታል.'''
</blockquote>
 
== '''ቅዱስ ጊዮርጊስ በእንግሊዝ አገር'''[https://en.m.wikipedia.org/wiki/St_George%27s_Hanover_Square_Church] ==
 
ቅዱስ ጊዮርጊስ በእንግሊዝ አገር ስመ ጥሩ ሰማዕት ነው።"የእንግሊዝ መንግሥት ጠባቂ"በሚል የቅፅል ስም ይጠራል'''[https://en.m.wikipedia.org/wiki/Saint_George]'''።[[File:Raphael - Saint George and the Dragon - Google Art Project.jpg|133px|thumb|]]ከ፰ኛው መቶ ዓ/ም ጀምሮ በእንግሊዝ አገር ዝነኛ እንደሆነ እንግሊዞች ያምናሉ በ፩ሺህ፷፩ዓ/ም ገድሉ በአንግሎ ሳክሶን ቋንቋ ተተረጎመ በዚሁ ዓ/ም በስሙ ቤተክርስቲያን ታነጸ በ፩ሺ፪፻፳፪ ዓ/ም ደግሞ በኦክስፎርድ በተደረገእ የሲኖዶስ ጉባኤ በዐሉ ከንኡሳን በዐላት ጋር ገብቶ እንዲቆጠር ተወሰነ።በ፩ሺህ፫፻ ዓ/ም ፫ኛው ኤድዋርድ በነገሠ ጊዜ መደቡ ነጭ የሆነ ቀይ መስቀል ያለበት ባንዲራ ተሠርቶ የተጋዳዩ ጊዮርጊስ ባንዲራ ተባለ ይህም ለምድር ጦርና ለባሕር ኃይል መለያ እንዲሆን ተሰጠ የእንግሊዝ መንግሥት ጠባቂ በሚል እንደገና በ፩ሺህ፬፻፲፭ ዓ/ም በዐሉ ከዐበይት በዐላት ጋር እንዲቆጠር ተወሰነ። '''ዛሬም ቢሆን በእንግሊዝ ቤተክርስቲያን''' የዘውትር የጸሎት መጻሐፍ ላይ የሚገኘውን [[ኮመንተሪ]] የበዓላትም ቀን መቁጠሪያ [[ካላንደር]] ሚያዚያ ፳፫ ቀን የቅደስ ጊዮርጊስ ዕረፍት መታሰቢያ ዕለት እንደሆነ ያመለክታል ለዕለቱም ተስማሚ የሆነ ምንባብና መዥሙር በዚሁ የጸሎትም መጻሐፋቸው ተዘጋጅቷል።ይሁን እንጂ አከባበሩ ሥራ ፈቶ በመዋል ሳይሆን ከመንፈሳዊ ሥራቸው ጎን የዕለት ተግባራቸውንም በማከናወን በዐሉን በደመቀ ሁኔታ ያከብራሉ በዚያም ሆነ በዚህ ቅዱስ ጊዮርጊስ በእንግሊዝ አገር ታላቅ አክብሮት ያለው ሰማዕት ነው።''' በተለይም በለንደን ከትማ '''የሚገኘው ካቴድራል የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን በህንፃው አሠራርም ሆነ በውስጣዊ ድርጅቱ መሟላት በካህናት ብዛት ከሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ገዳማትና አድባራት እጅግ የላቅነው እንዲሁም በኦክስፎርድ በሰሜን አይርላንድና በእስኮትላንድ የሚገኙት ታላላቅ ካቴድራሎች ለቅዱስ ጊዮርጊስ መታሰቢያነት የተሰየሙ ናቸው።በእንግሊዝ የቅዱስ ጊዮርጊስ ክብር ከሌሎች ቅዱሳን የላቀና የተወደደ ሆኖ እናገኘዋለን በመሬት መንቀጥቀጥ ውስጥ ስለ ዘንዶን መግደልን የሚገድል መጽሐፍ ቅዱስ በጆርጅ በሮች መካከል ሶስት የሞት መውጫዎች ናቸው እናም ጆርጅ የዘላለማዊውን ዘንዶ ከመግደሉ እና መሲሃዊው ጆርጅ አምላክ አሏን በጨረቃ ላይ እና ለፋርያውያን አማiterያን ጣዖታት በማስተናገድ የተመሰረተባቸው ሦስት ግድየለሾች ናቸው. ክርስትያን እንደ መፀዳጃ ቤት የተጋበዙ የጥንት ጎሳዎች የተመረጡ እንስሳት ናቸው.።[[File:Saint George Church, Hanover Square.jpg|150px|thumb|በእንግሊዝ ሀገር ሀኖቨር ከተማ የሚገኝ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን]]
----