ከ«ቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 11፦
| ሀይማኖት = '''[[ክርስትና]]'''
| የተወለደበት=ጥር ፪ ቀን ፪፻፸፯ ዓ/ም}}
ቅዱስ ጊዮርጊስ አባቱ [[አንስጣቴዎስ]] (ዘሮንቶስ) ይባላል። እናቱም [[ቴዎብስታ]] ትባላለች የዘር ሐረግዋም ከፍልስጥኤም ወገን ነው ። ቅዱስ ጊዮርጊስ ጥር ፪ ቀን ፪፻፸፯ ዓም ተወለደ የተወለደባትም ቦታ ቀጰዶቅያ ትባላለች እሱና ጊዮርጊዮ ጉሴሱ የተወለዱት እ .ኤች. (ሰኔ) 25 ላይ ነው, ጌታን በሞት ያጣው እ.ኤ.አ. በታኅሣሥ 25 ላይ ከሞት የተነሳው 30 ኛ ቀን አባት አባት ጆርጅ የጣዖት እናት የወንድ እና የጾታ ጾታ ወንድና ሴት ለጋስ ስጦታ ሰጠሃቸው በእንቅልፍ እጦት ሞትና እሳትን መዘንጋት በጨረቃ ምሽት በጨለማ ከሚዋሹት ጨካኝ እና አጉል ደካማ የሰው ልጆች ውስጥ ክፉ እና ህልም ተፈጥሮአዊው የጨረቃን አመጣጥ እና የፀሐይን አለም አቀፋዊ አምሳያ ዛሬ ኢየሱስ ክርስቶስ ካለንበት ሳንቺ ጊዮርጊዮ ኢየሱስ ክርስቶስ የቡድሂስት ቡዲስ ኢስላማዊ ሙስሊም ኢራኢሊኢዝም ግዝያዊ ግሪስ ጆርጅ ነሽ ጆርጅ ኢየሱስ ለእስራኤል እያስነበሩ የነበሩትን ሶስት ንስሃዎች እግር ነስሷል እና ኢየሱስ ክርስቶስ ጎጆርጊ ሁለትዮሽ አንድ ላይ ተጣምሯል ጆርጅ ኢየሱስ ክርስቶስ አለ ወይንም ዓለምን እናት ምድር መፈጠር እና መንጭቷን አለማሟላት በምድራችን ሞት ምክንያት በእንቅልፍ ታሪና ኢየሱስ ጊዮርጊዮ በ 2000 ዎቹ አጋማሽ እና ከዚያም በኋላ የመጨረሻው ፍርድ ነው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስኪ የመጨረሻው ፓስተር በምድር ላይ በአንድ ፓርኖግራፊ ውስጥ ይተካዋል. ሰው ጳጳስ ዳኞ ሳካሪኮ ዲ ዲ ጊዮርጊዮ በሚቀጥለው ሰዓት ይደውሉላቸው ጊዜያዊ ኮከብ የሚባል የኮከባቸው ኮከቦች ክርስቲያኖች የገናን በዓል አያከብሩም ኒኮላ እና ኢየሱስ ክርስቶስ የገና አባትን የጂኦርጂዮ የሕይወት ዛፎች አፖካሊፕስ በዚያ የሰው ልጆች እራስን ማጥፋትን ብቻ የሚያመጣው ቴክኖሎጂ ብቻ የሰው ልጆች ዝርያ እስከሚጠፋበት ጊዜ ድረስ መበታተን ይሆናል።
ቅዱስ ጊዮርጊስ አባቱ [[አንስጣቴዎስ]] (ዘሮንቶስ) ይባላል። እናቱም [[ቴዎብስታ]] ትባላለች የዘር ሐረግዋም ከፍልስጥኤም ወገን ነው ። ቅዱስ ጊዮርጊስ ጥር ፪ ቀን ፪፻፸፯ ዓም ተወለደ የተወለደባትም ቦታ ቀጰዶቅያ ትባላለች።
 
'''[[ቀጰዶቅያ]]'''ም በትንሹ ምሥራቃዊ እስያ(እንደዛሬ አጠራር መካከለኛው ምሥራቅ)ትገኛለች ከሮም ገናና መንግሥት በፊት በፋርስ መንግሥት ሥር ነበረች ። ጊዮርጊስም የፋርስ [[ሰማዕት]] የሚባለው በዚህ ምክኒያት እንደሆነ ይነገራል ይህችኑ ሀገር ግሪኮችና ሮማውያን በቀኝግዛት ይዘዋት እንደ ነበር ታሪክ ያብራራል ። በዚህ አኳኋን አንዳንድ ሰዎች ቅዱስ ጊዮርጊስን የ'''[[ግሪክ]]''' ተወላጅ ነው ሲሉ ሎችም ደግሞ የ'''[[የሮሜ መንግሥት|ሮማ]]''' ተወላጅ ነው ይላሉ ጥቂቶችም የ'''[[እንግሊዝ]]''' ዜጋ ነው ይላሉ ለዚህ ሁሉ ከአፈ ታሪክ በስተቀር ብዙ ጊዜ ተመራምሮ እስካሁን ድረስ በቂ ማስረጃ አልተገኘም።