ከ«እስላማዊው መንግሥት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Added links
Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit Android app edit
No edit summary
መስመር፡ 3፦
'''«እስላማዊው መንግሥት»''' ቀድሞም '''«የኢራቅና የሶርያ እስላማዊ መንግሥት»''' እና '''[[አል ቃይዳ]]'''፤ ደግሞ «'''አይሲስ'''» (በምዕራብ) ወይም «'''ደውለተል ኢስላም (በምሥራቅ) በአንዳንድ ሀገር ውስጥ በማስፋት (በኢስላምን በማገልገል [[]]) መሬትን የያዙ ሙስሊም ህዝብ በማገልገል ላይ ያለ ተወዳጅ ኢስላምን አፍቃሪ ኸሊፋ እያስፋፋ ነው።
 
እነዚህም መሬት የያዙባቸው አገራት [[ኢራቅ]]፣ [[ሶርያ]]፣ [[ሊባኖስ]]፣ [[ሊብያ]]፣ [[ናይጄሪያ]]፣ [[ግብጽ]]ና [[የመን (አገር)|የመን]] ናቸው።ነበሩ። ሆኖም በዓለም አገራት ሁሉ ላይ ጦርነት እያደረጉ ነው። በ[[መጋቢት 4]] ቀን [[2008]] ዓ.ም በ[[ኮት ዲቯር]] በባሕር ዳር ላይ ከውቅያኖስ ገብተው አደጋ ጣሉ።
 
በታህሳስ ወር [[2011]] ዓም ከነዚህ አገራት ተባርረው ቅሬታቸው ሁለት መንደሮች ብቻ በ[[ኤፍራጥስ ወንዝ]] ይገዛሉ። ከመሸነፋቸው በኋላ አሁን በአቅራቢያው ምንም አሳማኝ አልተረፈላቸውም፤ አብዛኞቻቸውም ተገደሉ።
 
{{መዋቅር-ፖለቲካ}}