ከ«የቬትናም ጦርነት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 6፦
በአሜሪካዊው ፕሬዚዳንት [[ጆን ኤፍ ኬኔዲ]] ዘመን በየወገኑ የቻይና ወይም የአሜሪካ ሚለታሪ አማካሪዎች በቬትናም ተገኙ። ባጠቃላይ አሜሪካውያን ግን ስለ ቬትናም ባሕል ወይም ታሪክ ያወቁት እምባዛም ነበር።
በተለይ ኬኔዲ በጥይት ተገድሎ [[ሊንዶን
ከ[[1960]] ዓም ጀምሮ አሜሪካ በስሜን ቬትናም ላይ እንደማይሸንፍ ግልጽ ሆነ። በዚህም ሰዓት በአሜሪካዊ ሕዝብ አስተያየት ትልቅ ጸረ-ጦርነት እንቅስቃሴ ተነሣ። ነገር ግን የአሜሪካ መንግሥት ጦርነቱን አላስጨረሱም። ብዙ የማያስፈልግ መከራ ተደረገ። ከደቡብም ቬትናም ሕዝብ ግማሹ ስሜኑን ቬትናም ከአሜሪካውያን በላይ እንደ መረጡ ይመስል ነበር።
በ1961 ዓም በተደረገ አሜሪካ ፕሬዚዳንት ምርጫ
በታህሳስ ወር [[1965]] ዓም ጦርነት ሳይጨርስ ኒክሰን ስሜኑ ቬትናም በፍጹም እንደ ምንጣፍ በቦምብ እንዲደበደብ አዘዘ። አሁን ለዚህ መልስ ተቃወሞቹ የተደረጉ በአለም ዙሪያና በተለይ በ[[አውሮፓ]] ተደረጉ። በመጨረሻ የ[[ምዕራብ ጀርመን]] ፕሬዚዳንት [[ቪሊ ብራንት]] ለኒክሰን ተናግሮ መደብደቡን አሁን ካልጨረስክ የአውሮፓ ግንኙነቶችህ በአደጋ ውስጥ ገብተው ነበር ብሎ አሳመነው።<ref>Edward W. Knappman, ed. South Vietnam: Volume 7, US-Communist Confrontation in Southeast Asia 1972–1973. p. 226.</ref> መደብደቡም በዚያች ቀን ተወ፤ በአንድ ወርም ውስጥ የአሜሪካ ሥራዊት በሙሉ ከቬትናም ወጡ።
|