ከ«2 ቱትሞስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 21፦
በ፪ ቱትሞስ ዓኸፐረንሬ ዘመን አባቱ ከ[[ኩሽ መንግሥት]] የያዛቸው የ[[ኖቢያ]] ግዛቶች ያምጹበት ነበር፤ እሱ ግን ሥራዊቱን ልኮ አስመለሠው።
 
የጦር አለቃው [[አሕሞስ ፐን-ነኽበት]] ደግሞ «[[ሻሱ]]» በተባለ ወገን ላይ ዘምቶ በርካታ ምርከኞች እንደ ያዘ ይላል። እነኚህ በደቡብ [[ከነዓን (ጥንታዊ አገር)|ከነዓን]] የተገኙት የ[[ኤዶምያስ]] ሰዎች ወይም ሌሎች እንደሚሉ [[ዕብራውያን]] ነበሩ። በተጨማሪ ሌላ የተገኘ ጽሑፍ እንዳለን ዓኸፐረንሬ በ[[ረጨኑ]] ([[ሶርያ]]) እስከ [[ኒይ]] ከተማ ድረስ ዘመተ። ወደ ሶርያ የደረሱ በመርከብ ወይም በመሬት እንደ ደረሱሆነ አልተገለጸም።
 
የ፪ ቱትሞስ ተከታይ በይፋ ልጁ ፫ ቱትሞስ ሲሆን እሱ ግን ገና ሕጻን ልጅ ሆኖ የቱትሞስ ንግሥት ሃትሸፕሱት ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴው፣ በቅርብም ጊዜ ውስጥ በራስዋ መብት [[ፈርዖን]] ተባለች። በ22ኛ ዓመትዋ (1466 ዓክልበ. ግ.) ዓርፋ ያንጊዜ ፫ ቱትሞስ ለብቻው ፈርዖን ሆነ።