ከ«ቅዱስ ጴጥሮስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 4፦
==ጴጥሮስ በመጸሐፍ ቅዱስ==
ክርስቶስ ጴጥሮስን ብዙ ጊዜ ከመጥፋ ያዳነው ደቀመዝሙር ነበር ምክኒያቱም በመሰለው መንገድ ወይም በስሜታዊነት እየሱስን ሳያማክር ይናገር ፣ይመራ ስለነበር ነው ። ይህም ገና በመንፈሳዊ ዕውቀት ስላላደገ ሆነ ። በተለይ '''[[እየሱስ]]''' ስለ ስቃዩ፣ሞቱ፣መነሳቱ ለደቀመዝሙሮቹ ሲነግራቸው ጴጥሮስ ባለመረዳቱ ክርስቶስ የዛን ጊዜ ለጴጥሮስ አጥብቆ ጸለየለት በኋላ የሚሆነውን ስለሚያውቅ ፣ ለነገሩ እኔን ማን ይሉኛል ? ለሚለ ው የክርስቶስ ጥያቄ ትክክለኛው መልስ የሰጠው ጴጥሮስ ነበረ ። ይህንን የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ በክርስቶስ ትምህርት ማዳበር የሚጠበቅበት አንድ ትልቅ እርምጃ ነበር ።<span style="color:#FFBF00">እየሱስ ክርስቶስ
</span>እንደሚክደው፣እንደሚፀፀት፣በልቡም በጣም እንደሚወደው ያውቅ ነበር ። ከክርስቶስ ትንሣዔ በኋላም ወደ ዐሣ አጥማጅነት ተመልሶ ሄዷል በዛም ወቅት በዐሣ ጠመዳ ተአምሩን አሳይቶት
== የመጀመሪያዪቱ የጴጥሮስ፡ መልእክት ምዕራፍ ፩ ==
|