ከ«መጥምቁ ዮሐንስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 2፦
'''መጥምቁ ዮሐንስ''' በ[[ወንጌላት]] እንደ ተገለጸ በ[[ኢየሱስ]] ወቅት በ[[ይሁዳ]] የተመላለሰ ሰባኪ ነበር። በ[[ክርስትና]]፣ እንዲሁም በ[[እስልምና]]፣ በ[[ባኃኢ እምነት]] እና በ[[ማንዳይስም]] እንደ ነቢይ ይቆጠራል።
 
አባቱ [[ዘካርያስ (የመጥምቁ ዮሐንስ አባት)|ዘካርያስ]]ና እናቱ [[ኤልሳቤት]] ነበሩ። በ[[አዲስ ኪዳን]] መሠረት፣ ዮሐንስ በይሁዳ ምድረ በዳ ሲዛወር የ[[ግመል]] ጽጉር ልብስና የቆዳ ቀለብቶቀብቶ ለብሶ መብሉ [[አንበጣ]]ና [[ማር]] ነበረ። [[ንስሐ]] መግባት እና ለ[[መሲኅ]] መንግሥት መዘጋጀት ይሰብክ ነበር። ብዙ ሕዝብ ከ[[ኢየሩሳሌም]]ና ከይሁዳ ሄደው ሰምተው በ[[ዮርዳኖስ ወንዝ]] ተጠመቁ። የ[[ፈሪሳውያን]]ና [[ሰዱቃውያን]] ወገኖች ግን ገሰጻቸው። የ[[አይሁድ]] ዘር መሆን ወይም ከ[[አብርሃም]] መወለድ ብቻ ለ[[እግዚአብሔር]] መንግሥት ለመዳን በቂ እንዳልነበረ ነገራቸው (ማቴ.፫፣ ሉቃ ፫)።
 
በተለይ በ[[ሉቃስ ወንጌል]] ፫ ከተዘረዘሩት ትምህርቶቹ፦