ከ«ኦሪት ዘፍጥረት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
የዘፍጥረት መጽሐፍ (አዲስ ዓለም ትርጉም) |
Tag: Undo |
||
መስመር፡ 9፦
በልማድ መሠረት፣ እንደ ሌሎቹ የኦሪት መጻሕፍት፣ የመጽሐፉ ደራሲ ወይም አቀነባባሪ [[ሙሴ]] እንደ ነበር ይባላል። እንዲሁም ሌላው መጽሐፍ፣ [[መጽሐፈ ኩፋሌ]] ስለነዚህ ታሪኮችና ዘመኖች ሲተርክ፣ መላዕክት ለሙሴ በ[[ደብረ ሲና]] በቀጥታ እንዳቀረቡት ይላሉ። በኦሪት ዘፍጥረት ውስጥ ካለው መረጃ፣ ግማሹ ያህል ከኩፋሌ ውስጥ ደግሞ ይገኛል። በዘፍጥረት ውስጥ ሌላው ግማሽ ካልታወቁት ምንጮች ወይም ጥንታዊ ልማዶች ሊሆኑ ይቻላል።
{{መዋቅር-ሃይማኖት}}
|