ከ«መጽሐፍ ቅዱስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 1፦
'''መጽሐፍ ቅዱስ''' ነብያት እና ታሪካውያን የጻፉት [[ክርስትና|የክርስቲያኖችየክርስትና እምነት]]እና የአይሁዳውያን መጽሓፍ ነው። መጽሐፍ ቅዱስ በ[[ብሉይ ኪዳን]]ና በ[[አዲስ ኪዳን]] ተከፍሎ 81 መጻሕፍት ያሉት ሲሆን በአንዳንድ እምነቶች ደግሞ 66 ክፍል ብቻ ነው አሉት ብለው ያምናሉ። ከነ[[ዲዩትሮካኖኒካል መጻሕፍት]]ም ጋራ የመጻሕፍት ቁጥር 81 ነው። ዝርዝሩን እንመጣበታለን። መጽሐፍ ቅዱስ ከመቶ 25% የአምላክ ንግግር፣ ከመቶ 25 % የነብያት ንግግር እና ከመቶ 50 % የታሪክ ጽሐፍያን ንግግር ይዟል።
 
== የመጽሐፍ ቅዱስ ምንነት ==