ከ«አካድኛ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''አካድኛ''' ወይም '''አሦርኛ''' ወይም '''ባቢሎንኛ''' በጥንት በ[[መስጴጦምያ]] የተናገረ [[ሴማዊ ቋንቋ]] ነበረ።
በሥነ ቅርስ መጀመርያው የታወቀው አካድኛ ጽሑፍ ከ[[መስኪአጝ-ኑና]] ዘመን (2314 ዓክልበ. ግድም) ነው። ከ[[አካድ]] ንጉሥ [[
በሚከተለው ዘመን በ[[ግብጽ]] የተገኙ [[የአማርና ደብዳቤዎች]] (1369-1339 ዓክልበ.) እንዳሳዩ፣ ጽሕፈት የነበራቸው አገራት ሁሉ አካድኛ እንደ መደበኛ ቋንቋ ይጠቀሙ ነበር። የ[[ጥንታዊ ግብጽ]]፣ የ[[ከነዓን (ጥንታዊ አገር)|ከነዓን]]፣ የ[[ሚታኒ]]፣ የ[[ኬጥያውያን መንግሥት]]፣ የ[[ባቢሎን]] (ካራንዱኒያሽ)፣ የ[[አላሺያ]] ወይም የ[[አርዛዋ]] ባለሥልጣናት ሁላቸው በአካድኛ ተነጋገሩ። እነዚህ አገራት ግን ለየራሳቸው ልሳናት [[ግብጽኛ]]፣ [[ከነዓንኛ]]፣ [[ሑርኛ]]፣ [[ኬጥኛ]]፣ [[ካሥኛ]]፣ [[ሚኖአንኛ]] እና [[ሉዊኛ]] ነበሩዋቸው።
|