ከ«ክርስትና» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አንድ ለውጥ 347054 ከ81.234.233.22 (ውይይት) ገለበጠ። ዕብራይስጥን ካወቁት ቋንቋዎች ማጥፋት አይገባም።
Tag: Undo
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''ክርስትና'''ከእስልምና በኋላ በ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ([[1ኛ ክፍለዘመን]] ዓ.ም.) ሕይወትና ትምህርት የተመሠረተ እምነት ነው።
 
የክርስትና መጀመርያ የሚተረክበት [[አዲስ ኪዳን]] በተለይም [[ወንጌል]]ና [[የሐዋርያት ሥራ]] ነው። [[የቅሌምንጦስ ስነ ጽሑፍ]] እንደሚለው ረቢ ኢየሱስ በ[[ይሁዳ]] ክፍላገር ገና ሲያስተምር፣ ደቀ መዝሙሩ [[ባርናባስ]] በ[[ሮሜ]] ከተማ አደባባይ ቆሞ ኢየሱስ [[መሲኅ]] መሆኑን አዋጀ፤ ይህ ታሪክ ግን አሁን በምዕራባውያን መምኅሮች ዘንድ አጠያያቂ ሆኗልና በሰፊ አይታወቅም። በሌላ ልማድ ኢየሱስ ለ[[ኦስሮኤና]] ንጉሥ ለ[[5ኛው አብጋር]] ደብዳቤ ጻፈ፣ ታዓምራዊ መልክም እንደ ላካቸው ይባላል ([[የጄኖቫ ቅዱስ መልክ]]ን ይዩ።)