ከ«ሥልጣኔና እንጉርጉሮው» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
ኮፒ-ኤዲት
መስመር፡ 1፦
 
 
'''ሥልጣኔና እንጉርጉሮው''' በስነበ[[ስነ-ልቡና]] ተመራርማሪው [[ሲግመንድ ፍሮይድ]] በ1929በ[[1929 ..አ.]] የተጻፈ እንዲሁም በ1930በ[[1930 .ኤ.አ.]] በ[[ጀርመንኛ]] የታተመ መጽሃፍ ነው። ከፍሩድከፍሮይድ ስራዎች ዋና ከሚባሉት ወገን ሲሆን በምዕራቡ አለም ከፍተኛ ተነባቢነት ያለው መጽሃፍ ነው።.<ref>Harv|Gay|1989|loc=p. 722</ref>
 
ግለሰቦች በስልጣኔበ[[ሥልጣኔ]] ላይ ያንጎራጉራሉያንጎራጉራሉ፡ የዚህ ምክንያቱ በአንድ ግለሰብና በስልጣኔ መካከል የማያባራ ቅራኔ በመኖሩ መሆኑን ፍሮይድ አሰፈረ። የዚህ ቅራኔ መሰረታዊ መንስኤ ግለሰቦች በደመነፍስበ[[ደመነፍስ]] ነጻነትን ሲፈልጉ ስልጣኔ ግን ከያንዳንዱ ግለሰብ መታዘዝንና እራስን መግዛት ይጠይቃል። [[የሰው ልጅ]] በራሱ አረመኒያዊ የሆኑ የደመነፍስ ፍላጎቶች አሉት (ለምሳሌ የመግደል፣ የማያልቅ የፍትወተ ስጋ ፍላጎት ወዘተ...) ። ነገር ግን እኒህ ደመነፍስ ፍላጎቶች በማህበራዊበ[[ማህበራዊ ኑሮ]] ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደርሳሉ። ስለሆነም በማናችውም የታሪክ ዘመናት የተፈጠሩ ስልጣኔወችስልጣኔዎች የሰውን ልጅ ደመነፍስ ፍላጎት ለማቀብ [[ህግ]] አውጥተዋል። አትግደል፣ አትድፈር፣ አታመንዝር፣ የሌላ ሰውን ሃብት አትውሰድ ወዘተ... የሚሉ ህጎች ወጥተው ህጎቹን የተላለፈ ከፍተኛ ቅጣት በዘመናትና በስልጣኔያት ሁሉ ሲቀበል ይታያል። ይህ እንግዲህ፣ በፍሩድበፍሮይድ አስተሳሰብ፣ በስልጣኔ ውስጥ የሚንሸራሽሩ ዜጎች በስልጣኔ ላይ የማያባራ ቅሬታ እንዲያበጁ አድርጓል።
 
ከላይ የተጻፈው የፍሮይድ መላምት መሰረቱ የሰው ልጅ አንድ አንድ በተፈጥሮ ያሉት ምንጊዜም የማይቀየሩ የደመነፍስ ባህርዮች ናቸው። ከነዚህ የሰው ልጅ መሰረታዊ ባህርዮች ፍሮይድ ዋና ያላቸው፦ ፍትወተ ስጋ የመፈለግ ባህርይና አንድ ግለሰብ ይህን ፍላጎት እንዳያሟላ ከላይ ሆነው የሚከለክሉትን የበላዮች (ባለ ስልጣናት፣ አለቆች፣ አዛዦች..ወዘተ..)ና በፍትወት ስጋ ተፎካካሪወች ላይ ጥል ለመፍጠር ያለ የደመነፍስ ባህርይ ናቸው።
 
===መጽሃፉ ባጭሩ===
ፍሩድፍሮይድ መጽሃፉን የሚጀመረው የ[[ሃይማኖታዊነት ስሜት]] መነሻ ሊሆን ይችላል ያለውን የ[[ውቅያኖሳዊነት ስሜት]]ን በመመርመር ነው። ውቅያኖሳዊነት ስሜት የሚለው ጽንሰ ሃሳብ አንድ ግለስብ በአንድ ወቅት ምሉዕነት፣ ወሰን አልባነትና ዘላለማዊነትን በጥልቅ ሲሰማው የሚመጣ ልዩ ስሜት ነው። ፍሩድፍሮይድ ይህን "በአለም ውስጥ እንደጨው የመሟሟት" ስሜት በግሉ ሊሰማው ባይችልም ሌሎች ግለሰቦች በጤናማ እና በታወከ አይምሮአዕምሮ ሊሰማቸው እንደሚችል አስተውሏል። ለምሳሌ ሰወችሰዎች [[ፍቅር]] ሲይዛቸው በ[[እኔነት]]ና በሚወደደው ውጫዊ ነገር መካከል ያለው ድንበር ወይ ይደበዝዛል ወይም ደግሞ ሟሙቶ ይጠፋል። ስለዚህም ለፍሩድለፍሮይድ የ[[ውቅያኖሳዊ ስሜት]] የሚመነጨው ቀደምት የሰወችየሰዎች [[ንቃተ ህሊና]] እኔነቱን ከከባቢው አለም ሳይለይ በፊት ሁሉ በሁሉ በተደባለቀበት ኩነት ውስጥ ሟምቶ ሲጠፋ ነው። ይህም ከፍሩድከፍሮይድ አጠቃላይ እምነት ጋር የተያያዘ ነው፦ ማለት ፍሩድፍሮይድ ከዚህ መጽሃፍ በፊት እንዳስረዳ የ[[ሃይማኖታዊነትየሃይማኖታዊነት ስሜት]] የሚመነጨው [[ጨቅላ|ጨቅላወችጨቅላዎች]] ከሚሰማቸው ደካማነትና እራስን አለመቻል የተነሳ "የአባታቸውን እርዳታ ከመፈለግ" የሚመጣ ነው <ref> Strachey 2001, pg. 72 </ref>፤ ስለሆነም በፍሩድበፍሮይድ አስተያየት "የውቅያኖሳዊ ስሜት በኋላ ከሃይማኖትከ[[ሃይማኖት]] ጋር የተያያዘ" በጨቅላነት የእኔነት መሟሟት የሚመነጭ ነው። በሌላ አባባል እውነተኛ የሃይማኖት ስሜት ሳይሆን ነገር ግን ይህን ሁኔታ የተሰማቸው ሰወችሰዎች እንደ እውነተኛ የሃይማኖት ስሜት የሚረዱት ስሜት ነው።