ከ«አማራ (ክልል)» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አንድ ለውጥ 343731 ከ213.55.105.126 (ውይይት) ገለበጠ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 37፦
| east_west =
}}
* '''አማራ''' (ክልል 3) ከዘጠኙ '''[[ኢትዮጵያ|የኢትዮጵያ]]''' ክልሎች አንዱ ሲሆን ከ 1994 በፊት አራት የሀገሪቱን ዋና ወና ክፍለ ሀገራት የ ካትት ነበር እነሱም '''''[[በጌምድር]] [[ጐጃም]]''''' '''ወሎና ሸዋ''' ነበሩ ።የአማራ ብሔራዊ ክልል ጅኦግራፊያዊ አቀማመጥ በ8° 45 እስከ 13° 45 ሰሜን የኬንትሮስ እና በ35° 46 እስከ 40° 25 ምስራቅ የኬንትሮስ መስመር ውስጥ ይገኛል። በምስራቅ የ[[አፋር (ክልል)|አፋር]]ና የ[[ኦሮሚያ ክልል|ኦሮሚያ]] ክልሎች፣ በምዕራብ [[ሱዳን]] እና [[ቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል]]፣ በሰሜን Eritrea and የ[[ትግራይ ክልል]]ና በደቡብ የኦሮሚያ ክልል ያዋስኑታል። የቆዳ ስፋቱ ፻፶፯ሺ፸፮ ካሬ ሜትር ሲሆን ከአገሪቱ አሥራ አምስት በመቶ ድርሻ ይይዛል። የክልሉ ሕዝብ ብዛት ደግሞ በ[[2002|፳፻፪]] ዓ/ም
==የተፈጥሮ ሀብት==
|