ከ«መሬት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አንድ ለውጥ 336351 ከ188.50.220.68 (ውይይት) ገለበጠ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Apollo 17 Image Of Earth From Space.jpeg|የመሬት ታዋቂ ፎቶ ከ[[አፖሎ 17]] የተነሳ|thumbnail|350px|right]]
'''መሬት''' በ[[የፀሐይ ሥርዓተ ፈለክ|ሥርዓተ ፀሐይ]] ውስጥ ከ[[ፀሐይ]] ባላት ርቀት ሶስተኛ (3ኛ) በግዝፈት ደግሞ ከ[[ፕላኔት|ፕላኔቶች]] ሁሉ አምስተኛ ግዙፍ የሆነች ፈለክ
«አብርሃማዊ» በተባሉት [[ሃይማኖት|ሃይማኖቶች]] (በተለይ [[ክርስትና]]፣ [[እስልምና]]ና [[አይሁድና]]) ቅዱሳን መጻሕፍት እንደሚሉ፣ መጀመርያ ፪ ሰዎች [[አዳም]]ና [[ሕይዋን]] ከ[[ኤደን ገነት]] ወጥተው የሰው ልጅ ታሪክ ከ6 ሺህ አመታት በላይ ብዙ አይሆንም። ከዚያ አስቀድሞ በገነት ያለፈው ዘመን ልክ ባይቆጠረም፣ ፍጥረቱ ከነምድርና ፀሐይ በ፯ «ጧቶች»ና «ምሽቶች» እንደ ተፈጸመ ስለሚባል፣ ባንድ ሳምንት ውስጥ እንደ ሆነ የሚያምኑ አሉ። ሆኖም ምድርና ፀሐይ በሥፍራቸው ሳይቀመጡ እነኚህ «ቀኖች» በእርግጥ የመሬት ፳፬ ሰዓት ቀኖች ነበሩ ማለት ያስቸግራል። ከተፈጠረች ያስቆጠረችው ዓመት በውል ባይታወቅም ግን በጊዜያችን ባሉት ሳይንሳዊ ዘዴዎች ባኩል የመሬት አማካይ እድሜ ወደ 4.6 ቢሊዮን ዓመታት ገደማ ይጠጋል። ከዚያን ግዜ ወዲህ በ1 ቢሊዮን [[ዓመት]] ውስጥ ህይወት ያለው ነገር መኖሩ ይታሥባል።
|