ከ«የባሕል ጥናት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''የባህል ጥናት'''፣ '''ሥነ ኅብረተሠብ''' ወይን '''ሥነ ማኅበረሰብ''' ሌላ ስሙ '''ሶሲዮሎጂ''' የሰው ልጆች በቡድንና በተናጥል ያላቸውን [[ባሕል]]፣ ጠባይና አደረጃጀት የሚያጠና ክፍል ነው። በዚህም ውስጥ [[አንትሮፖሎጂ]] ወይም የሰው ልጅ ጥናት (ሥነ ሰብእ) አለ።
'ሶሲዮሎጂ' ([[ፈረንሳይኛ]]፦ ''sociologie'' /ሶሲዮሎዢ/) የሚለው ቃል በ[[ፈረንሳያዊ]]ው ጸሐፊ [[ኤማኑወል-ዦሰፍ ሲዬ]] በ1772 ዓ.ም. ከ[[ሮማይስጥ]] ''socius'' /ሶኪውስ/ (ባልንጀራ፣ ጓደኛ) እና ከ[[ግሪክ (ቋንቋ)|ግሪክ]] λóγος /ሎጎስ/ (ቃል ወይም ጥናት) በማጋጠም ተፈጠረ። የፈረንሳይ ፈላስፋ [[ኦጉስት ኮምፕት]] ከ[[1830]] ዓ.ም. ጀምሮ በሰፊ ጠቀመው። የ[[ኅብረተሰብ]] ጥናት ሲሆን የኅብረተሰብ ጽንሰ ሀሣብ በሮማይስጥ ትርጉም ''societas'' /ሶኪየታስ/ ወይም የባልንጀሮች ግንኙነት ያመልከታል።
|