ከ«ሉክሰምበርግ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 15፦
|የመሬት_ስፋት = 2,586.4
|የመሬት_ስፋት_ከዓለም = 168
|
|የሕዝብ_ብዛት_ግምት_ዓመት = 2015 እ.ኤ.አ.
|የሕዝብ_ብዛት_ከዓለም = 20
|የገንዘብ_ስም = [[ዩሮ]]
|የስልክ_መግቢያ = +352
|ከፍተኛ_ደረጃ_ከባቢ = .lu
|መኪና_የሚሽከረከረው=በስተቀኝ መንገድ
|ብሔራዊ_ቋንቋ=ፈረንሳይኛ ጀርመን ሉክሰምበርጊሽ
በይፋ ሉክሰምበርግ በምእራብ አውሮፓ የምትገኝ በመሬት ተከበበች ሀገር ናት፡፡ በምእራብ እና ሰሜን ከቤልጂየም፣ በምስራቅ ከጀርመን፣ እና በደቡብ ከፈረንሳይ ጋራ ትዋሰናለች፡፡ መዲናዋ ሉክምበርግ ሲቲ ከብሩሰልስ እና ስትራስቦርግ ጋር የአውሮፓ ህብረት፣ የምስራቅ አውሮፓ የፍትህ ፍርድ ቤት፣ የኢዩ ከፍተኛ የህግ አውጪ ባለስልጣን መቀመጫዎች ናቸው፡፡ ባሕሏ፣ ህዝቦቿ እና ቋንቋዋ በከፍተኛ ሁኔታ ከአጎራባች ሐገራት ጋራ በመወራረሱ የተነሳ በዋነኛነት የፈረንሳይ እና የጀርመን ባሕሎች ቅይጥ ሐገር ሆናለች፡፡ ይሄም በሐገሪቱ በሚነገሩ ሶስት አበይት ቋንቋዎች ጉልህ ሆኖ ይቀርባል እነዚህም ሉክሰምበርጊሽ፣ ፈረንሳይኛ፣ እና ጀርመንኛ ናቸው፡፡ በአጎራባች ሐገራት በተለይም በሁለተኛው የአለም ጦርነት ወቅት ተደጋግሞ የደረሰባት ወረራ የተነሳ ሐገሪቱ በፈረንሳይ እና ጀርመን ድርድር ፈቋዷ እንዲወሰን የሆነ ሲሆን ከብዙ በጥቂቱ የአውሮፓ ሕብረት እንዲመሰረት መሰረቱን ጥሏል፡፡
|