ከ«ሉክሰምበርግ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''ሉክሰምበርግ:''' በኅዳር ፪፻፮ ዓ/ም [[ዛቪዬ በተል]] ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆኑ ሉክሳምቡርግ ከቤልጅግና አይስላንድ በኋላ ሦስተኛው ሰዶማዊ የመንግሥት መሪ ያለው አገር ሆነ።{{የሀገር መረጃ|
 
በይፋ ሉክሰምበርግ በምእራብ አውሮፓ የምትገኝ  በመሬት ተከበበች ሀገር ናት፡፡ በምእራብ እና ሰሜን ከቤልጂየም፣ በምስራቅ ከጀርመን፣ እና በደቡብ ከፈረንሳይ ጋራ ትዋሰናለች፡፡ መዲናዋ ሉክምበርግ ሲቲ ከብሩሰልስ እና ስትራስቦርግ ጋር የአውሮፓ ህብረት፣ የምስራቅ አውሮፓ የፍትህ ፍርድ ቤት፣ የኢዩ ከፍተኛ የህግ አውጪ ባለስልጣን መቀመጫዎች ናቸው፡፡ ባሕሏ፣ ህዝቦቿ እና ቋንቋዋ በከፍተኛ ሁኔታ ከአጎራባች ሐገራት ጋራ በመወራረሱ የተነሳ በዋነኛነት የፈረንሳይ እና የጀርመን ባሕሎች ቅይጥ ሐገር ሆናለች፡፡ ይሄም በሐገሪቱ በሚነገሩ ሶስት አበይት ቋንቋዎች ጉልህ ሆኖ ይቀርባል እነዚህም ሉክሰምበርጊሽ፣ ፈረንሳይኛ፣ እና ጀርመንኛ ናቸው፡፡ በአጎራባች ሐገራት በተለይም በሁለተኛው የአለም ጦርነት ወቅት ተደጋግሞ የደረሰባት ወረራ የተነሳ ሐገሪቱ በፈረንሳይ እና ጀርመን ድርድር ፈቋዷ እንዲወሰን የሆነ ሲሆን ከብዙ በጥቂቱ የአውሮፓ ሕብረት እንዲመሰረት መሰረቱን ጥሏል፡፡
 
ስፋቷ 2,586 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ሲሆን (998 ስኩ.ማይልስ) በአውሮፓ ውስጥ ካሉ ሉዐላዊ ሐገራት ውስጥ ትን ግዛት ስትሆን የዩኤስ የሮዴ ደሴትን ያህል ስፋት ወይም የእንግሊዟን ኖርዛምፕተንሻየር ታህላለች፡፡ በ2016  በአውሮፓ ውስጥ በእጅጉ ዝቅተኛ የህዝብ ቁጥር ያላት ሐገር የሚያደርጋት 576,429 ህዝብ ያላት ሲሆን ነገር ግን እስካሁን ከፍተኛው የህዝብ ቁጥር እድገት ምጣኔ ያላት ሐገር ናት፡፡ በህገመንግስታዊ የዘውድ ስርዐት የተወካይ ዴሞክራሲ እነደመኖሩ በከፍተኛው የሉክሰምበርግ መስፍን ከፍተኛ መስፍን ሄነሪ የምትመራ ሲሆን በአለማችን ላይ በመሳፍንት አገዛዛ ስር ያለች ብቸኛ ቀሪዋ ሐገር ናት፡፡ እንደተባበሩት መንግስታት የ2014 መግለጫ ከሆነ ሉክሰምበርግ ያደገች ሐገር ስትሆን ኢኮኖሚዋ ከፍተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ በአለማችንም ከፍተኛው የነፍስ ወከፍ ምጣኔ ሐብት ያላት ሐገር ናት፡፡ የሉክሰምብግ ሲቲ እድሜ ጠገብ የከተማ ክፍሎቿ እና ምሽጎቿ በ1994 ከፍተኛ ምሽጎችን እና እድሜ ጠገብ ከተማ በልዩ ብቃት ጠብቃ በማቆየቷ የዩኔስኮ የአለም ቅርስ በመሆን ተመዝግባለች፡፡{{የሀገር መረጃ|
ሙሉ_ስም = Groussherzogtum Lëtzebuerg <br /> Großherzogtum Luxemburg <br /> Grand-Duché de Luxembourg <br /> የሉክሰምበርግ ትልቅ መንግስት|
ባንዲራ_ሥዕል = Flag of Luxembourg.svg|
Line 21 ⟶ 17:
ንጉሣዊ መዝሙር: “De Wilhelmus”|የሐገሬው ስም=ሉክሰምበርጊሽ፣
ሉክሰምበርገር}}
 
በይፋ ሉክሰምበርግ በምእራብ አውሮፓ የምትገኝ  በመሬት ተከበበች ሀገር ናት፡፡ በምእራብ እና ሰሜን ከቤልጂየም፣ በምስራቅ ከጀርመን፣ እና በደቡብ ከፈረንሳይ ጋራ ትዋሰናለች፡፡ መዲናዋ ሉክምበርግ ሲቲ ከብሩሰልስ እና ስትራስቦርግ ጋር የአውሮፓ ህብረት፣ የምስራቅ አውሮፓ የፍትህ ፍርድ ቤት፣ የኢዩ ከፍተኛ የህግ አውጪ ባለስልጣን መቀመጫዎች ናቸው፡፡ ባሕሏ፣ ህዝቦቿ እና ቋንቋዋ በከፍተኛ ሁኔታ ከአጎራባች ሐገራት ጋራ በመወራረሱ የተነሳ በዋነኛነት የፈረንሳይ እና የጀርመን ባሕሎች ቅይጥ ሐገር ሆናለች፡፡ ይሄም በሐገሪቱ በሚነገሩ ሶስት አበይት ቋንቋዎች ጉልህ ሆኖ ይቀርባል እነዚህም ሉክሰምበርጊሽ፣ ፈረንሳይኛ፣ እና ጀርመንኛ ናቸው፡፡ በአጎራባች ሐገራት በተለይም በሁለተኛው የአለም ጦርነት ወቅት ተደጋግሞ የደረሰባት ወረራ የተነሳ ሐገሪቱ በፈረንሳይ እና ጀርመን ድርድር ፈቋዷ እንዲወሰን የሆነ ሲሆን ከብዙ በጥቂቱ የአውሮፓ ሕብረት እንዲመሰረት መሰረቱን ጥሏል፡፡
 
ስፋቷ 2,586 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ሲሆን (998 ስኩ.ማይልስ) በአውሮፓ ውስጥ ካሉ ሉዐላዊ ሐገራት ውስጥ ትን ግዛት ስትሆን የዩኤስ የሮዴ ደሴትን ያህል ስፋት ወይም የእንግሊዟን ኖርዛምፕተንሻየር ታህላለች፡፡ በ2016  በአውሮፓ ውስጥ በእጅጉ ዝቅተኛ የህዝብ ቁጥር ያላት ሐገር የሚያደርጋት 576,429 ህዝብ ያላት ሲሆን ነገር ግን እስካሁን ከፍተኛው የህዝብ ቁጥር እድገት ምጣኔ ያላት ሐገር ናት፡፡ በህገመንግስታዊ የዘውድ ስርዐት የተወካይ ዴሞክራሲ እነደመኖሩ በከፍተኛው የሉክሰምበርግ መስፍን ከፍተኛ መስፍን ሄነሪ የምትመራ ሲሆን በአለማችን ላይ በመሳፍንት አገዛዛ ስር ያለች ብቸኛ ቀሪዋ ሐገር ናት፡፡ እንደተባበሩት መንግስታት የ2014 መግለጫ ከሆነ ሉክሰምበርግ ያደገች ሐገር ስትሆን ኢኮኖሚዋ ከፍተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ በአለማችንም ከፍተኛው የነፍስ ወከፍ ምጣኔ ሐብት ያላት ሐገር ናት፡፡ የሉክሰምብግ ሲቲ እድሜ ጠገብ የከተማ ክፍሎቿ እና ምሽጎቿ በ1994 ከፍተኛ ምሽጎችን እና እድሜ ጠገብ ከተማ በልዩ ብቃት ጠብቃ በማቆየቷ የዩኔስኮ የአለም ቅርስ በመሆን ተመዝግባለች፡፡{{የሀገር መረጃ|
 
የሉክሰምበርግ ታሪክ ጀምሯ ተብሎ የሚታሰበው በ963 ባላበት ሲግፍሬድ I ባሕረ ሰላጤውን ኮረብታማ መሬት ሲወስድ እና ሉሲሊንቡርሁክ፣ “ትንሽ ግንብ” በመባል የሚታወቀውን የሮማውያን ዘመን ምሽግ፣ እና አካባቢው በቅርቡ ከሚገኘው የንጉሳዊ የቅይዱስ ማክሲሚን ገዳም ከወሰደ በኋላ ጀምሯል፡፡ የሴግፍሬድ ዘሮች ግዛታቸውን በጋብቻ፣ በጦርነት እና በጭሰኛ እና ጌታ ግንኙነት አስፋፍተውታል፡፡ የሉክሰምርግ ባላባቶች በ13ኛው ክፍለዘመን ፍፃሜ ላይ ከፍተኛ ግዛት ላይ መንሰራፋት እና መግዛት ችለዋል፡፡ በ1308 የሉክሰምበርግ ባላባት የሆነው ሄነሪ VII የጀርመኖች እና የቅዱስ ሮማውያን ንጉሰ ነገስት ንጉስ ሆነ፡፡ የሉክሰምበርግ ተወካዮች ምክር ቤት በመካከለኛው ዘመን አራት ቅዱስ የሮማውያን ንጉሰ ነገስቶችን ሾሟል፡፡ በ1354 ቻርልስ IV መስተዳድሩን ወደ መሳፍንት ሉክሰምበርግ ቀይሮታል፡፡ ሲጊስሙንድ ወንድ ወራሽ ስላልነበረው መሳፍንቱ ከቡርጉንዲያን በከፊል ሆነዋል እንዲሁም የሐብስቡርግ፣ ኔዘርላንድስ አስራሰባት ግዛተቶች መካከል ሆኗል፡፡ ባለፉት ምዕተ አመታት በፈረንሳይ ንጉሳዊ መንግስት እና በሐብስቡርግ ግዛቶች መካከል የሚገኙት ከፍተኛ ስትራቴጂክ አስፈላጊነት ያላቸው የሉክሰምበርግ ከተማ እና ምሽጎቿ በአውሮፓ ውስጥ በእጅጉ ዝናን ካተረፉ ምሽጎች አንዱ ለመሆን እንዲችሉ ተደርገው የተገነቡ ናቸው፡፡ የፈረንሳዩ ሉዊስ XIV እና የኦስትሪያዋ ማሪያ ቴሬዛ ከተቆጣጠሯት በኋላ ሉክሰምበርግ የመጀመሪያው የፈረንሳይ ሪፐብሊክ እና በናፖሊዎን ስር የነበረው ንጉሳዊ አገዛዝ አካል ሆናለች፡፡
መስመር፡ 33፦
|'''ማውጫዎች'''
 
''' '''1. ታሪክ
 
1. ታሪክ
 
·         1.1 ሐገር