ከ«መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
→ዋቢ ምንጮች: http://http://www.mersie-hazen.com/ |
added book titles, source |
||
መስመር፡ 4፦
በቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያ ትምህርታቸውን እስከ ዳዊት ድረስ ካጠናቀቁ በኋላ የዜማ ትምህርት ተከታትለው ጾመ ድጓ እና ድጓን ዘልቀዋል። ቀጥሎም የቅኔ ትምህርታችውን አጠናቀው በ [[1905|፲፱፻፭]] ዓ/ም በአሥራ አራት ዓመት ዕድሜያቸው በወንበር ፀሐፊነት የመጀመሪያ ሥራቸውን ጀመሩ።
የመጻሕፍተ ሐዲሳትን ትርጓሜ፤ የዮሐንስ አፈወርቅን ትርጓሜ፤ እንዲሁም የመቅድመ ወንጌልን ትርጓሜ ትምህርት ያጠናቀቁት እኝህ ታላቅ ሰው [[ብርሃንና ሰላም (ጋዜጣ)]] የተሰኘው ጋዜጣ ሲመሠረት የጋዜጣው ዋና አዘጋጅ በመሆን፣ ቀጥለውም በ[[ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት]] የ[[ግዕዝ]]ና የ[[አማርኛ]] አስተማሪ በመሆን አገልግለዋል። ከፋሺስት ወረራ በኋላ ከ[[1933|፲፱፻፴፫]] ዓ/ም እስከ [[1963|፲፱፻፷፫]] ዓ/ም ድረስ በተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች
ሥነ ጽሑፍንና ታሪክን በተመለከተ፣ አሥራ ሦስት መጻሕፍትን የደረሱ ሲሆን፣ ሰባት መጻሕፍት ደግሞ ተርጉመው አቅርበዋል። እንዲሁም የተለያዩ ጽሑፎችን አሰባስበው ከማዘጋጀታቸው ባሻገር፣ የቅዱሳት መጻሕፍት ሥራዎችም ከሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ጋር በትብብር አዘጋጅተዋል። ብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ አንዱ የ[[አማርኛ]] ቋንቋ አባት ተብለው ቢወደሱ ማጋነን አይሆንም። ይህም የተባለበት ምክንያት የአማርኛ ሰዋሰውን አስመልክቶ ባደረጉት ጥልቅ ምርምሮች እና በተቀናጀ መልክ የተዘጋጁ የአማርኛ ሰዋሰው መማርያ መጸሐፍትን በመጻፋቸው ነው።
==ከዓቢይ ሥራዎቻቸው==
መስመር፡ 13፦
ከሌሎቹ ፦
*የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ ። አዲስ አበባ ፣ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ፣ [[1951|፲፱፻፶፩]] ዓ/ም
*የሐያኛው ክፍለ ዘመን መባቻ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ፣ 1999 ዓ.ም.
*ትዝታዬ ስለ ራሴ የማስታውሰው፣ አስቴር ነጋ አሳታሚ ድርጅት፣ አ/አ፣ 2002 ዓ.ም.
*የዘመናት ማገናዘቢያ፤ ኒው ዮርክ፣ 2004 ዓ.ም
*የኢትዮጵያና የእንግሊዝ ሶማሊላንድ የወሰን መካለል ታሪክ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ፣ 2007 ዓ.ም.
ይጠቀሳሉ።
Line 20 ⟶ 23:
*http://mhazenaward.weebly.com/index.html mersie-hazen.com
*http://www.nale.gov.et/National%20Bibliography/BIBLIO.%20OF%20ETHIOPIAN%20WRITERS%20.pdf
*<nowiki>http://www.mersie-hazen.com</nowiki>
|