ከ«የአክሬ ሪፐብሊክ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ →ታሪክ |
|||
መስመር፡ 46፦
[[ስዕል:Placido1.jpg|left|thumb|ሆዜ ፕላሲዶ ዴ ካስትሮ]]
ከዚያ በኋላ የአክሬ ሕዝብ አለቃ ወታደሩ [[ሆዜ ፕላሲዶ ዴ ካስትሮ]] ሆነ። እሱ የ30,000 ሰዎች አብዮታዊ ሠራዊት አሠለፈ፤ በአክሬ አብዮት (1894 ዓም) ብዙ ውግያዎች ያሸንፍ ነበር። በጥር 1895 ዓም ፕላሲዶ ሦስተኛውን «የአክሬ
በመጨረሻ በኅዳር 1896 ዓም በተዋዋለው በ[[ፔትሮፖሊስ ስምምነት]] ዘንድ፣ ቦሊቪያ ይግባኝ ማለቱን ለብራዚል ለ፪ ሚሊዮን [[ፓውንድ]] በመለዋወጥ ሸጠው። ከዚያ ውል ጀምሮ እስካሁንም ድረስ አክሬ የብራዚል ክፍላገር ሆናለች።
|