ከ«እስላማዊው መንግሥት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 3፦
'''«እስላማዊው መንግሥት»''' ቀድሞም '''«የኢራቅና የሶርያ እስላማዊ መንግሥት»''' እና '''[[አል ቃይዳ]]'''፤ ደግሞ «'''አይሲስ'''» (በምዕራብ) ወይም «'''ዳኤሽ'''» (በምሥራቅ) በአንዳንድ ሀገር ውስጥ በማስፈራራት (በ[[ሽብርተኝነት]]) መሬትን የያዙ ተዋጊዎች ወገን ነው።
እነዚህም መሬት የያዙባቸው አገራት [[ኢራቅ]]፣ [[ሶርያ]]፣ [[ሊባኖስ]]፣ [[ሊብያ]]፣ [[ናይጄሪያ]]፣ [[ግብጽ]]ና [[የመን (አገር)|የመን]] ናቸው። ሆኖም በዓለም አገራት ሁሉ ላይ ጦርነት እያደረጉ ነው። በ[[መጋቢት 4]] ቀን [[2008]] ዓ.ም በ[[ኮት ዲቯር]] በባሕር ዳር ላይ ከውቅያኖስ ገብተው አደጋ ጣሉ።
{{መዋቅር-ፖለቲካ}}
|