ከ«አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አንድ ለውጥ 331841 ከ185.115.100.13 (ውይይት) ገለበጠ
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ''' በ[[አዲስ አበባ]]፣ [[ኢትዮጵያ]] የሚገኝ የመጀመሪያውና ትልቁ የ[[መንግስት|መንግሥት]] የከፍተኛ ትምሕርትትምህርት ተቋም ነው። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በ[[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] ዩኒቨርሲቲ ስምነት የ[[ኢትዮጵያ]]ን የትምህርት ፋናንና ዕርምጃን እንዲያሳይ [[ታኅሣሥ ፱]] ቀን [[1954|፲፱፻፶፬]] ዓ.ም. ከመመረቁ በፊት፣ መሠረቱ በንጉሠ ነገሥቱ [[ጥቅምት ፳፫]] ቀን [[1942|፲፱፻፵፪]] ዓ.ም. ተጣለ። ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ አዲስ አበባ በመባል ይታወቅ ነበር፤ በኋላም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የሚል ስያሜ የነበረው ሲሆን የዘውዳዊው መንግሥት ሥርዓት ካከተመ በኋላ የተመሠረተው ወታደራዊ መንግሥት አሁን በሚጠራበት ስሙ ሰይሞታል።
 
 
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋና አስተዳደሩን ሰድስት ኪሎ በሚገኘው በዋናው ጊቢግቢ ያደረገ ሲሆን በአምስት ኪሎ (የቴክኖሎጂ ፋኩለቲ- ሰሜን)፣ በአራት ኪሎ የሳይንስ ፋኩልቲ፣ በስድስት ኪሎ (የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ፋኩልቲ እንዲሁም የኢንፎርማቲክስ ፋኩልቲ)፣ በጥቁር አንበሳ (የህክምና ፋኩልቲ ) በልደታ (የቴክኖሎጂ ፋኩለቲ-ደቡብ)፣ የአዲስ አበባ ንግድ ስራ ኮሌጅ፣ የያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት፣ የጥርስ ህክምና ትምህርት ቤት፣ እንዲሁም በደብረዘይት ከተማ የእንሰሳት ህክምና ፋኩልቲን ያስተዳድራል።
አዲስ አበባ በስሩ የሚከተሉትን ፋኩልቲዎች እና ኢንስቲቲዩቶች ይዞአልይዟል፦
 
== የሶሻል ሳይንስ ኮሌጅ ==
 
== የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ፋኩልቲ ==
 
== የኢንፎርማቲክስ ፋኩልቲ ==
 
የኢንፎርማቲክስ ፋኩልቲ በአዲስ መልክ የተመሠረተው በ1994 ዓ.ም. ሲሆን ቀድሞ ሲሳ (ስኩል ኦፍ ኢንፎርሜሽን ስተዲስ ፎር አፍሪካ) በመባል ይታወቅ ነበር። በአሁኑ ሰዓት የኢንፎርማቲክስ ፋኩልቲ በስሩ የኢንፎርሜሽን ሳይንስ ትምህርት ክፍልን እና የኮምፒዩተር ሳይንስ ትምርት ክፍልን ይዞአል። ሁለቱም የትምህርት ክፍሎች የባችለርና የማስተርስ ፕሮግራሞች አሉዋቸው።
 
'''ኢንፎርሜሽን ሳይንስ ማለት ኢንፎርሜሽን ሳይንስ ማለት ነው'''?
 
== የሕክምና ፋኩልቲ ==
 
== የቴክኖሎጂ ፋኩለቲ ==
 
== የሳይንስ ፋኩልቲ ==