ከ«ሙት-አሽኩር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ም |
||
መስመር፡ 1፦
'''ሙት-አሽኩር''' [[አሞራዊ]]ው የ[[አሦር]] ንጉሥ [[1 እሽመ-ዳጋን]] ልጅና ተከታይ ነበረ።
በእሽመ-ዳጋን ዘመን የ[[ሑራውያን]] ጎሣ የ[[ቱሩካውያን]] ንጉሥ ዛዚያ በስምምነት ሴት ልጁን ለሙት-አሽኩር አጋባት። ሙት-አሽኩር ደግሞ በ[[ማሪ]] ንጉሥ [[ዝምሪ-ሊም]] ዘመን በተጻፉት ደብዳቤዎች ይታወቃል። ከደብዳቤዎቹ እንደምንረዳ በ1674 ዓክልበ. ግ. ልዑል ሙት-አሽኩር
እሽመ-ዳጋን ባረፈው ጊዜ ብዙ ሌሎች ሰዎች ለአሦር ንጉሥነት ተነስተው ብሐራዊ ጦርነት እንደ ሆነ ይመስላል። የሙት-አሽኩር ስም በ''[[የአሦር ነገሥታት ዝርዝር|አሦር ነገሥታት ዝርዝር]]'' አይገኝም፣ ዳሩ ግን በእርሱ ፈንታ ስለ [[አሹር-ዱጉል]]፦ «አሹር-ዱጉል ዲቃላ ልጅ ነበረ፣ የዙፋን ማዕረግ አልነበረውም። በአሹር-ዱጉል ዘመን መጀመርያ፣ 6 ሌሎች «ዲቃላ» የተባሉ ጣውንት ነገሥታት ተነሡ፦ አሹር-አፕላ-ኢዲ፣ ናሲር-ሲን፣ ሲን-ናሚር፣ ኢፕቂ-ኢሽታር፣ አዳድ-ሳሉሉ እና [[አዳሲ]] ናቸው።» በአንዳንድ ሊቃውንት ግምት አሹር-ዱጉል በ[[አሹር (ከተማ)|አሹር]] ከተማ እየነገሠ ሙት-አሽኩር
ከዚህ በላይ በዚህ ወቅት የባቢሎን (የሃሙራቢ) አገረ ገዥ ፑዙር-ሲን ንጉሡን [[አሲኑም]] (የ[[1 ሻምሺ-አዳድ]] ልጅ-ልጅ) አሞራዊ ስለ ነበር ከዙፋኑ እንዳባረረው በማለት አስቀረጸ። አሲኑም ወይም ሙት-አሽኩር እራሱ ወይም ወንድሙ ሊሆን ይቻላል።
|