ከ«ሑራውያን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 8፦
በኋለኛ ዘመን ከ[[ባቢሎን]] መንግሥት ውድቀት (1507 ዓክልበ.) በኋላ፣ «[[ሚታኒ]]» የሚባሉ [[ሕንዳዊ-አውሮጳዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ]] አባላት የነበሩ አለቆች አዲስ መንግሥት በ[[ሶርያ]] አቆሙ፣ ኗሪዎቹ ግን በብዛት ሑራውያን ነበሩ። አራጳ ደግሞ በዚህ ዘመን የሑራውያን መንግሥት አጸና።
በ[[13ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.]] ላይ
በ[[ብሉይ ኪዳን]] የተጠቀሱት [[ሖራውያን]] ([[ዘዳግም]] ፪፤፲፪) በ[[ሴይር]] በደቡብ [[ከነዓን]] ስለ ተገኙ፤ ከ[[ከነዓን (የካም ልጅ)|ከነዓን]] ዘር [[ኤዊያዊ]] ስለ ሆኑ፣ ከነዚህ ሑራውያን ጋር አንድላይ እንደ ነበሩ አይታሥብም።
|