ከ«ኻና አገር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 2፦
'''ኻና አገር''' በ[[ኤፍራጥስ]] ወንዝ አካባቢ በአሁኑ [[ሶርያ]] የነበረ ግዛት ነበር። ዋና ከተማው [[ተርቃ]] ነበር።
 
የ[[ማሪ]] ነገሥታት በይፋ «የማሪ፣ የቱቱል እና የኻና ግዛት ንጉሥ» ይባሉ ነበር።<ref name=CAH1973>{{cite book|last=Sollberger|editor=E. Sollberger, I.E.S. Edwards, C.J. Gadd, N.G.L. Hammond|title=History of the Middle East and the Aegean region, c. 1800-1380 B.C.|year=1973|publisher=Cambridge University Press|location=London|isbn=978-0521082303|edition=3rd ed.}}</ref> የ[[ባቢሎን]] ንጉሥ [[ሃሙራቢ]] ማሪን በያዘበት ጊዜ (1673 ዓክልበ.) የማሪ መንግሥት ውድቀት ነበር፤ በኋላም በባቢሎን ንጉሥ [[አቢ-ኤሹህ]] (1627-1596 ዓክልበ.) ዘመን፣ የባቢሎን ኃይል በዚያ አቅራቢያ ደክሞ ኻና ነጻ መንግሥት ሆነ። ከነገሥታታቸውየአንድ ስሞችየኻና ንጉሱ ስም «[[ካሽቲሊያሹ]]» የተነሣ በኋላ (ከ1507 ዓክልበ. ጀምሮ) ባቢሎኒያን የገዙት [[ካሣውያን]] ንጉሥ ስም [[ካሽቲሊያሽ]] ይመስላል፣ ስለዚህ ምናልባት ለጊዜውለጊዜ ካሣውያን በኻና መንግሥት ላይላይነትሥልጣን እንደ ነበራቸው አንዳንዴ ይታሥባል። የካና መንግሥት የቆየው በኋላ ዘመን የ[[ሚታኒ]] መንግሥት ግዛት እስከሆነ ድረስ ነበር።
 
የኻና አገር ኗሪ ብሔሮች የ[[በግ]] እረኖች ነበሩ፣ ደግሞ በመከር ወራት ግዘያዊ መንደሮችን ያቁሙ ነበር። እነዚህ በተለይ [[አሞራውያን]]፣ [[የያሚና ልጆች]] (ብኔ ያሚና)፣ [[የስምኣል ልጆች]] (ብኔ ስምኣል)፣ እና [[ሃቢሩ]] የተባሉት ብሔሮች ወይም ጎሣዎች ናቸው። ብኔ ያሚና ወይም «የደቡብ (ቀኝ) ልጆች» ከኤፍራጥስ ደቡብና ወደ ምዕራብ ወደ [[ያምኻድ መንግሥት]] የዘረጋ ክፍል ሲሆን፣ ብኔ ስምኣል ወይም «የስሜን (ግራ) ልጆች» ከኤፍራጥስ ስሜን የተገኘው ክፍል ነው።
 
==የኻና ወይም የተርቃ ነገሥታት==
*[[ኢላ-ካብካቡ]] (- 1745 ዓክልበ.)
*[[1 ሻምሺ-አዳድ]] (1745-1720)
*[[ያኽዱን-ሊም]] (የማሪ ንጉሥ፣ 1720-1707)
*[[ሱሙ-ያማን]] (የማሪ ንጉሥ፣ 1707-1705)
*1 ሻምሺ-አዳድ (እንደገና በ[[አሦር]] መንግሥት፣ 1705-1694)
*[[ያስማህ-አዳድ]] (የማሪ ንጉሥ፣ 1694-1687)
*፩ [[ዝምሪ-ሊም]] (የማሪ ንጉሥ፣ 1687-1673)
* ያፓሕ-ሹሙ (1673-)
*ኢጺ-ሹሙ-አቡ
*፩ ያዲሕ-አቡ (በ1634 ነገሠ)
*[[ካሽቲሊያሹ]]
*ሹኑሕሩ-አሙ
*አሚ-ማዳር
* የባቢሎን ነገሥታት [[አሚ-ሳዱቃ]]ና [[ሳምሱ-ዲታና]] ገዥነት (-1507)
*2 ያዲሕ-አቡ (1507-)
*፪ ዝምሪ-ሊም
*ካሳፓን / ካሳፒሊ
* ኩዋሪ
*ያኡሳ እና ሐናያ
*ኢዲን-ካካ
*ኢሻር-ሊም
*ኢሲሕ-ዳጋን
*የ[[ሚታኒ]] ገዥነት፤ ቂ-አዱ የሚታኒ ነገሥታት [[ሻውሽታታር]]ና [[ፓራታርና]] አገረ ገዥ ነበር።
 
==ዋቢ መጻሕፍት==
<references/>