ከ«ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
የአማርኛ ፡ ቁጥርና ፡ ሁለት ፡ ነጥብ ፡ መጨመር ፣ ዋቢ
ሁለት ፡ ነጥብ ፡ መጨመር
መስመር፡ 20፦
| የተቀበሩት =
| ሀይማኖት = የኢትዮጵያ ፡ ኦርቶዶክስ ፡ ክርስትና
}}
}}'''ቀዳማዊ ፡ ዓፄ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ''' ('''ቀ.ኃ.ሥ.''') ከጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፫ እስከ መስከረም ፪ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ፡ የ[[ኢትዮጵያ]] ፡ ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ ነበሩ።
'''ቀዳማዊ ፡ ዓፄ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ''' ('''ቀ.ኃ.ሥ.''') ከጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፫ እስከ መስከረም ፪ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ፡ የ[[ኢትዮጵያ]] ፡ ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ ነበሩ። ተፈሪ ፡ መኰንን ፡ [[ሐምሌ ፲፮]] ፡ ቀን ፡ [[1884|፲፰፻፹፬]] ዓ.ም. ፡ ከአባታቸው ፡ ከልዑል ፡ [[ራስ መኰንን]] ፡ እና ፡ ከእናታቸው ፡ ከ[[ወይዘሮ የሺ እመቤት|ወይዘሮ ፡ የሺ ፡ እመቤት]] ፡ [[ኤጀርሳ ጎሮ|ኤጀርሳ ፡ ጎሮ]] ፡ በተባለ ፡ የገጠር ፡ ቀበሌ ፡ [[ሐረርጌ]] ፡ ውስጥ ፡ ተወለዱ።
 
ተፈሪ ፡ መኰንን ፡ [[ሐምሌ ፲፮]] ፡ ቀን ፡ [[1884|፲፰፻፹፬]] ዓ.ም. ፡ ከአባታቸው ፡ ከልዑል ፡ [[ራስ መኰንን]] ፡ እና ፡ ከእናታቸው ፡ ከ[[ወይዘሮ የሺ እመቤት|ወይዘሮ ፡ የሺ ፡ እመቤት]] ፡ [[ኤጀርሳ ጎሮ|ኤጀርሳ ፡ ጎሮ]] ፡ በተባለ ፡ የገጠር ፡ ቀበሌ ፡ [[ሐረርጌ]] ፡ ውስጥ ፡ ተወለዱ።
 
በ[[1899|፲፰፻፺፱]] ፡ የ[[ሲዳሞ]] ፡ አውራጃ ፡ አገረ ፡ ገዥ ፡ ሆኑ። በ[[1903|፲፱፻፫]] ዓ.ም. ፡ የ[[ሐረርጌ]] ፡ አገረ ፡ ገዥ ፡ ሆኑ። የሐረርጌ ፡ አገረ ፡ ገዥ ፡ ሲሆኑ ፣ በጣም ፡ ብዙ ፡ ሺህ ፡ ተከታዮች ፡ ነበሩዋቸውና ፡ [[ልጅ እያሱ|ልጅ ፡ እያሱ]]ን ፡ ከእንደራሴነት ፡ በኅይል ፡ እንዳያስወጡ ፤ እያሱም ፡ ተፈሪን ፡ ከሐረር ፡ አገረ ፡ ገዥነት ፡ እንዳይሽሯቸው ፡ የሚል ፡ ስምምነት ፡ ተዋዋሉ። ዳሩ ፡ ግን ፡ እያሱ ፡ ሃይማኖታቸውን ፡ ከ[[ክርስትና]] ፡ ወደ ፡ [[እስልምና]] ፡ እንደቀየሩ ፡ የሚል ፡ ማስረጃ ፡ ቀረበና ፡ ብዙ ፡ መኳንንትና ፡ ቀሳውስት ፡ ስለዚህ ፡ ኢያሱን ፡ አልወደዱዋቸውም ፡ ነበር። ከዚህም ፡ በላይ ፡ እያሱ ፡ ተፈሪን ፡ ከሐረር ፡ ከአገረ ፡ ገዥነታቸው ፡ ለመሻር ፡ በሞከሩበት ፡ ወቅት ፡ ስምምነታቸው ፡ እንግዲህ ፡ ተሠርዞ ፡ ተፈሪ ፡ ደግሞ ፡ ለወገናቸው ፡ ከስምምነቱ ፡ ተለቅቀው ፡ በዚያን ፡ ጊዜ ፡ እሳቸው ፡ እያሱን ፡ ከእንደራሴነት ፡ አስወጡ። እንግዲህ ፡ በ[[1909|፲፱፻፱]] ፡ ዓ.ም. ፡ መኳንንቱ ፡ [[ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ|ዘውዲቱ]]ን ፡ ንግሥተ ፡ ነገሥት ፡ ሆነው ፡ አድርገዋቸው ፡ ተፈሪ ፡ ደግሞ ፡ እንደራሴ ፡ ሆኑ። ከዚህ ፡ ወቅት ፡ ጀምሮ ፡ ተፈሪ ፡ በኢትዮጵያ ፡ ውስጥ ፡ ባለሙሉ ፡ ሥልጣን ፡ ነበሩ። በ[[መስከረም ፳፯]] ፡ ቀን ፡ [[1921|፲፱፻፳፩]] ፡ ዓ.ም. ፡ የንጉሥነት ፡ ማዕረግ ፡ ተጨመረላችው። በ[[1922|፲፱፻፳፪]] ዓ.ም ፡ ንግሥት ፡ ዘውዲቱ ፡ አርፈው ፡ ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ ሆኑና ፡ [[ጥቅምት ፳፫]] ፡ ቀን ፡ [[1923|፲፱፻፳፫]] ዓ.ም. ፡ ብዙ ፡ የውጭ ፡ ልዑካን ፡ በተገኙበት ፡ ታላቅ ፡ ሥነ-ሥርዓት ፡ ቅብዓ ፡ ቅዱስ ፡ ተቀብተው ፡ እሳቸውና ፡ ሚስታቸው ፡ [[እቴጌ መነን|እቴጌ ፡ መነን]] ፡ ዘውድ ፡ ጫኑ።
Line 28 ⟶ 27:
[[ስዕል:King.jpg|180px|thumb|ቀዳማዊ ፡ ዓፄ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ ፤ ንጉሠ-ነገሥት ፲፱፻፳፫ - ፲፱፻፷፮]]
 
በንግሥ በዓሉ ዋዜማ፤፡ ዋዜማ ፡ [[ጥቅምት ፳፪]] ቀን የትልቁ ንጉሠ ንጉሠ-ነገሥት የ[[ዳግማዊ ምኒልክ|ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ]] ሐውልት በ[[መናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ|መናገሻ ፡ ቅዱስ ፡ ጊዮርጊስ]] ቤተ ቤተ-ክርስቲያን አጠገብ፤፡ አጠገብ ፤ ለዘውድ በዓል የመጡት እንግዶች በተገኙበት ሥርዐት፣፡ ሥርዐት ፣ የሐውልቱን መጋረጃ የመግለጥ ክብር ለ[[ዩናይትድ ኪንግደም|ብሪታንያ]] ንጉሥ ወኪል ለ(ዱክ ኦፍ ግሎስተር) ተሰጥቶ ሐውልቱ ተመረቀ።
 
ለንግሥ ስርዐቱ ጥሪ የተደረገላቸው የውጭ አገር ልኡካን ከየአገራቸው ጋዜጠኞች ጋር ከ[[ጥቅምት ፰]] ቀን ጀምሮ በየተራ ወደ [[አዲስ አበባ|አዲስ ፡ አበባ]] ገብተው ስለነበር ሥርዓቱ በዓለም ዜና ማሰራጫ በየአገሩ ታይቶ ነበር። በተለይም በ[[ዩናይትድ ኪንግደም|ብሪታንያ]] ቅኝ ግዛት በ[[ጃማይካ]] አንዳንድ ድሀ ጥቁር ሕዝቦች ስለ ማዕረጋቸው ተረድተው የተመለሰ [[መሢህ]] ነው ብለው ይሰብኩ ጀመር። እንደዚህ የሚሉት ሰዎች እስከ ዛሬ ድረስ ስለ ፊተኛው ስማቸው «ራስ ተፈሪ» ትዝታ ራሳቸውን «ራስታፋራይ» ([[ራሰተፈሪያውያን]]) ብለዋል።
 
ዓጼ ኃይለ ሥላሴ ዘውድ እንደጫኑ የአገሪቱን የመጀመሪያ [[ሕገ መንግሥት|ሕገ-መንግሥት]] እንዲዘጋጅ አዝዘው በዘውዱ አንደኛ ዓመት በዓል [[ጥቅምት ፳፫]] ቀን [[1924|፲፱፻፳፬]] ዓ.ም. በአዲሱ ምክር ቤት (ፓርላማ) ለሕዝብ ቀረበ። ከዚህም በላይ ብዙ የቴክኖዎሎጂ ስራዎችና መሻሻያዎች ወደ ኢትዮጵያ ከውጭ አገር አስገቡ።
 
በ[[1928|፲፱፻፳፰]] ዓ.ም. የ[[ሙሶሊኒ]] [[ፋሺስት]] ሠራዊት ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ ጃንሆይ በቆራጥነት ከታገሉ በኋላ የጠላቱ ጦር ኅይል ግን በመጨረሻ ወደ እንግሊዝ አገር ለጊዜው አሰደዳቸው። ወደ [[ጄኔቭ]] [[ስዊስ]] ወደ [[ዓለም መንግሥታት ማኅበር|ዓለም ፡ መንግሥታት ፡ ማኅበር]] ሄደው ስለ ጣልያኖች የዓለምን እርዳታ በመጠየቅ ተናገሩ። የዓለም መንግሥታት ግን ብዙ አላደረጉም። በ[[1932|፲፱፻፴፪]] ዓ.ም. ግን [[አውሮፓ]] ሁሉ በ[[ሁለተኛው የዓለም ጦርነት|ሁለተኛው ፡ የዓለም ፡ ጦርነት]] ተያዘ። የእንግሊዝ ሠራዊቶች ለኢትዮጵያ [[አርበኞች]] እርዳታ በመስጠት ጣልያኖች ተሸንፈው በ[[1933|፲፱፻፴፫]] ዓ.ም. ኢትዮጵያን ተዉ። ዓፄ ኃይለ ሥላሴ አዲስ አበባን እንደገና የገቡበት ቀን ከወጡበት ቀን በልኩ ዕለት አምስት ዓመት በኋላ ነበረ።
ለንግሥ ስርዐቱ ጥሪ የተደረገላቸው የውጭ አገር ልኡካን ከየአገራቸው ጋዜጠኞች ጋር ከ[[ጥቅምት ፰]] ቀን ጀምሮ በየተራ ወደ [[አዲስ አበባ]] ገብተው ስለነበር ሥርዓቱ በዓለም ዜና ማሰራጫ በየአገሩ ታይቶ ነበር። በተለይም በ[[ዩናይትድ ኪንግደም|ብሪታንያ]] ቅኝ ግዛት በ[[ጃማይካ]] አንዳንድ ድሀ ጥቁር ሕዝቦች ስለ ማዕረጋቸው ተረድተው የተመለሰ [[መሢህ]] ነው ብለው ይሰብኩ ጀመር። እንደዚህ የሚሉት ሰዎች እስከ ዛሬ ድረስ ስለ ፊተኛው ስማቸው «ራስ ተፈሪ» ትዝታ ራሳቸውን «ራስታፋራይ» ([[ራሰተፈሪያውያን]]) ብለዋል።
 
[[ስዕል:ተፈሪ1892.jpg|200px|left|thumb| ልጅ ተፈሪ መኮንን በ፲፰፻፺፪ ዓ.ም. ]]
ዓጼ ኃይለ ሥላሴ ዘውድ እንደጫኑ የአገሪቱን የመጀመሪያ [[ሕገ መንግሥት]] እንዲዘጋጅ አዝዘው በዘውዱ አንደኛ ዓመት በዓል [[ጥቅምት ፳፫]] ቀን [[1924|፲፱፻፳፬]] ዓ.ም. በአዲሱ ምክር ቤት (ፓርላማ) ለሕዝብ ቀረበ። ከዚህም በላይ ብዙ የቴክኖዎሎጂ ስራዎችና መሻሻያዎች ወደ ኢትዮጵያ ከውጭ አገር አስገቡ።
በ[[1955|፲፱፻፶፭]] ዓ.ም. ግርማዊነታቸው [[የአፍሪካ አንድነት ድርጅት|የአፍሪካ ፡ አንድነት ፡ ድርጅት]] በ[[አዲስ፡ በአዲስ ፡ አበባ]] እንዲመሠረት ብዙ ድጋፍ ሰጡ። በ[[1958|፲፱፻፶፰]] ዓ.ም. ወደ ካሪቢያን ጉብኝት አድርገው የጃማይካ ራስታዎች ተገኛኙ። በ[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ.ም. በ[[ማርክሲስት]] አብዮት [[ደርግ]] ሥልጣን ያዙና እሳቸው በእሥር ቤት ታሰሩ። በሚከተለው ዓመት ከተፈጥሮ ጠንቅ እንደ አረፉ አሉ፤፡ አሉ ፤ ሆኖም ለምን እንደ ሞቱ ስለሚለው ጥያቄ ትንሽ ክርክር አለ። ብዙ ራስታዎች ደግሞ አሁን እንደሚኖሩ ይላሉ።
 
በ[[1928|፲፱፻፳፰]] ዓ.ም. የ[[ሙሶሊኒ]] [[ፋሺስት]] ሠራዊት ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ ጃንሆይ በቆራጥነት ከታገሉ በኋላ የጠላቱ ጦር ኅይል ግን በመጨረሻ ወደ እንግሊዝ አገር ለጊዜው አሰደዳቸው። ወደ [[ጄኔቭ]] [[ስዊስ]] ወደ [[ዓለም መንግሥታት ማኅበር]] ሄደው ስለ ጣልያኖች የዓለምን እርዳታ በመጠየቅ ተናገሩ። የዓለም መንግሥታት ግን ብዙ አላደረጉም። በ[[1932|፲፱፻፴፪]] ዓ.ም. ግን [[አውሮፓ]] ሁሉ በ[[ሁለተኛው የዓለም ጦርነት]] ተያዘ። የእንግሊዝ ሠራዊቶች ለኢትዮጵያ [[አርበኞች]] እርዳታ በመስጠት ጣልያኖች ተሸንፈው በ[[1933|፲፱፻፴፫]] ዓ.ም. ኢትዮጵያን ተዉ። ዓፄ ኃይለ ሥላሴ አዲስ አበባን እንደገና የገቡበት ቀን ከወጡበት ቀን በልኩ ዕለት አምስት ዓመት በኋላ ነበረ።
[[ስዕል:ተፈሪ1892.jpg|200px|left|thumb| ልጅ ተፈሪ መኮንን በ፲፰፻፺፪ ዓ.ም. ]]
በ[[1955|፲፱፻፶፭]] ዓ.ም. ግርማዊነታቸው [[የአፍሪካ አንድነት ድርጅት]] በ[[አዲስ አበባ]] እንዲመሠረት ብዙ ድጋፍ ሰጡ። በ[[1958|፲፱፻፶፰]] ዓ.ም. ወደ ካሪቢያን ጉብኝት አድርገው የጃማይካ ራስታዎች ተገኛኙ። በ[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ.ም. በ[[ማርክሲስት]] አብዮት [[ደርግ]] ሥልጣን ያዙና እሳቸው በእሥር ቤት ታሰሩ። በሚከተለው ዓመት ከተፈጥሮ ጠንቅ እንደ አረፉ አሉ፤ ሆኖም ለምን እንደ ሞቱ ስለሚለው ጥያቄ ትንሽ ክርክር አለ። ብዙ ራስታዎች ደግሞ አሁን እንደሚኖሩ ይላሉ።
 
== የህይወት ታሪክ==
 
የዓፄ ኃይለ ሥላሴ የትውልድ ስም '''ልጅ ተፈሪ መኮንን''' ነው። ስመ -መንግሥታቸው '''ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ''' ነበር። '''ሞዓ አንበሣ ዘእምነገደ ይሁዳ ሥዩመ እግዚአብሔር ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ''' የሚለው የ[[ሰሎሞናዊ ሥረወ-መንግሥት|ሰሎሞናዊ ፡ ሥረወ-መንግሥት]] ነገሥታት መጠሪያም በንጉሠ በንጉሠ-ነገሥቱ አርማ እና ሌሎች ይፋዊ ጽሑፎች ላይ ከመደበኛው ማዕረግ ጋር ይጠቀስ ነበር። '''ጃንሆይ''' ፣ '''ታላቁ መሪ''' እና '''አባ ጠቅል''' በመባልም ይታወቁ ነበር።
 
== ጥቅስ ==
{{ጥቅስ|አንዳንድ ሰዎች የሕይወቴን ታሪክ ጽፈው ባለማወቅ ወይም በመሳሳት ወይም በምቀኝነት ዕውነትን አስመስለው ለሌሎች እንዲመስል ቢሞክሩም የዕውነተኛውን ነገር ከሥፍራው ሊያናውጡት አይችሉም። |[[ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ|ሕይወቴና ፡ የኢትዮጵያ ፡ እርምጃ]] (መቅደም)|50%}}
 
{{የኢትዮጵያ_ነገሥታት}}
 
[[መደብ:የኢትዮጵያ ነገሥታት|ኃይለ ሥላሴ]]