ከ«ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
የአማርኛ ፡ ቁጥርና ፡ ሁለት ፡ ነጥብ ፡ መጨመር ፣ ዋቢ |
ሁለት ፡ ነጥብ ፡ መጨመር |
||
መስመር፡ 20፦
| የተቀበሩት =
| ሀይማኖት = የኢትዮጵያ ፡ ኦርቶዶክስ ፡ ክርስትና
}}
'''ቀዳማዊ ፡ ዓፄ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ''' ('''ቀ.ኃ.ሥ.''') ከጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፫ እስከ መስከረም ፪ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ፡ የ[[ኢትዮጵያ]] ፡ ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ ነበሩ። ተፈሪ ፡ መኰንን ፡ [[ሐምሌ ፲፮]] ፡ ቀን ፡ [[1884|፲፰፻፹፬]] ዓ.ም. ፡ ከአባታቸው ፡ ከልዑል ፡ [[ራስ መኰንን]] ፡ እና ፡ ከእናታቸው ፡ ከ[[ወይዘሮ የሺ እመቤት|ወይዘሮ ፡ የሺ ፡ እመቤት]] ፡ [[ኤጀርሳ ጎሮ|ኤጀርሳ ፡ ጎሮ]] ፡ በተባለ ፡ የገጠር ፡ ቀበሌ ፡ [[ሐረርጌ]] ፡ ውስጥ ፡ ተወለዱ።▼
▲ተፈሪ ፡ መኰንን ፡ [[ሐምሌ ፲፮]] ፡ ቀን ፡ [[1884|፲፰፻፹፬]] ዓ.ም. ፡ ከአባታቸው ፡ ከልዑል ፡ [[ራስ መኰንን]] ፡ እና ፡ ከእናታቸው ፡ ከ[[ወይዘሮ የሺ እመቤት|ወይዘሮ ፡ የሺ ፡ እመቤት]] ፡ [[ኤጀርሳ ጎሮ|ኤጀርሳ ፡ ጎሮ]] ፡ በተባለ ፡ የገጠር ፡ ቀበሌ ፡ [[ሐረርጌ]] ፡ ውስጥ ፡ ተወለዱ።
በ[[1899|፲፰፻፺፱]] ፡ የ[[ሲዳሞ]] ፡ አውራጃ ፡ አገረ ፡ ገዥ ፡ ሆኑ። በ[[1903|፲፱፻፫]] ዓ.ም. ፡ የ[[ሐረርጌ]] ፡ አገረ ፡ ገዥ ፡ ሆኑ። የሐረርጌ ፡ አገረ ፡ ገዥ ፡ ሲሆኑ ፣ በጣም ፡ ብዙ ፡ ሺህ ፡ ተከታዮች ፡ ነበሩዋቸውና ፡ [[ልጅ እያሱ|ልጅ ፡ እያሱ]]ን ፡ ከእንደራሴነት ፡ በኅይል ፡ እንዳያስወጡ ፤ እያሱም ፡ ተፈሪን ፡ ከሐረር ፡ አገረ ፡ ገዥነት ፡ እንዳይሽሯቸው ፡ የሚል ፡ ስምምነት ፡ ተዋዋሉ። ዳሩ ፡ ግን ፡ እያሱ ፡ ሃይማኖታቸውን ፡ ከ[[ክርስትና]] ፡ ወደ ፡ [[እስልምና]] ፡ እንደቀየሩ ፡ የሚል ፡ ማስረጃ ፡ ቀረበና ፡ ብዙ ፡ መኳንንትና ፡ ቀሳውስት ፡ ስለዚህ ፡ ኢያሱን ፡ አልወደዱዋቸውም ፡ ነበር። ከዚህም ፡ በላይ ፡ እያሱ ፡ ተፈሪን ፡ ከሐረር ፡ ከአገረ ፡ ገዥነታቸው ፡ ለመሻር ፡ በሞከሩበት ፡ ወቅት ፡ ስምምነታቸው ፡ እንግዲህ ፡ ተሠርዞ ፡ ተፈሪ ፡ ደግሞ ፡ ለወገናቸው ፡ ከስምምነቱ ፡ ተለቅቀው ፡ በዚያን ፡ ጊዜ ፡ እሳቸው ፡ እያሱን ፡ ከእንደራሴነት ፡ አስወጡ። እንግዲህ ፡ በ[[1909|፲፱፻፱]] ፡ ዓ.ም. ፡ መኳንንቱ ፡ [[ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ|ዘውዲቱ]]ን ፡ ንግሥተ ፡ ነገሥት ፡ ሆነው ፡ አድርገዋቸው ፡ ተፈሪ ፡ ደግሞ ፡ እንደራሴ ፡ ሆኑ። ከዚህ ፡ ወቅት ፡ ጀምሮ ፡ ተፈሪ ፡ በኢትዮጵያ ፡ ውስጥ ፡ ባለሙሉ ፡ ሥልጣን ፡ ነበሩ። በ[[መስከረም ፳፯]] ፡ ቀን ፡ [[1921|፲፱፻፳፩]] ፡ ዓ.ም. ፡ የንጉሥነት ፡ ማዕረግ ፡ ተጨመረላችው። በ[[1922|፲፱፻፳፪]] ዓ.ም ፡ ንግሥት ፡ ዘውዲቱ ፡ አርፈው ፡ ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ ሆኑና ፡ [[ጥቅምት ፳፫]] ፡ ቀን ፡ [[1923|፲፱፻፳፫]] ዓ.ም. ፡ ብዙ ፡ የውጭ ፡ ልዑካን ፡ በተገኙበት ፡ ታላቅ ፡ ሥነ-ሥርዓት ፡ ቅብዓ ፡ ቅዱስ ፡ ተቀብተው ፡ እሳቸውና ፡ ሚስታቸው ፡ [[እቴጌ መነን|እቴጌ ፡ መነን]] ፡ ዘውድ ፡ ጫኑ።
Line 28 ⟶ 27:
[[ስዕል:King.jpg|180px|thumb|ቀዳማዊ ፡ ዓፄ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ ፤ ንጉሠ-ነገሥት ፲፱፻፳፫ - ፲፱፻፷፮]]
በንግሥ ፡ በዓሉ
ለንግሥ ፡ ስርዐቱ ፡ ጥሪ ፡ የተደረገላቸው ፡ የውጭ ፡ አገር ፡ ልኡካን ፡ ከየአገራቸው ፡ ጋዜጠኞች ፡ ጋር ፡ ከ[[ጥቅምት ፰]] ፡ ቀን ፡ ጀምሮ ፡ በየተራ ፡ ወደ ፡ [[አዲስ አበባ|አዲስ ፡ አበባ]] ፡ ገብተው ፡ ስለነበር ፡ ሥርዓቱ ፡ በዓለም ፡ ዜና ፡ ማሰራጫ ፡ በየአገሩ ፡ ታይቶ ፡ ነበር። በተለይም ፡ በ[[ዩናይትድ ኪንግደም|ብሪታንያ]] ፡ ቅኝ ፡ ግዛት ፡ በ[[ጃማይካ]] ፡ አንዳንድ ፡ ድሀ ፡ ጥቁር ፡ ሕዝቦች ፡ ስለ ፡ ማዕረጋቸው ፡ ተረድተው ፡ የተመለሰ ፡ [[መሢህ]] ፡ ነው ፡ ብለው ፡ ይሰብኩ ፡ ጀመር። እንደዚህ ፡ የሚሉት ፡ ሰዎች ፡ እስከ ፡ ዛሬ ፡ ድረስ ፡ ስለ ፡ ፊተኛው ፡ ስማቸው ፡ «ራስ ፡ ተፈሪ» ፡ ትዝታ ፡ ራሳቸውን ፡ «ራስታፋራይ» ፡ ([[ራሰተፈሪያውያን]]) ፡ ብለዋል። ▼
ዓጼ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ ፡ ዘውድ ፡ እንደጫኑ ፡ የአገሪቱን ፡ የመጀመሪያ ፡ [[ሕገ መንግሥት|ሕገ-መንግሥት]] ፡ እንዲዘጋጅ ፡ አዝዘው ፡ በዘውዱ ፡ አንደኛ ፡ ዓመት ፡ በዓል ፡ [[ጥቅምት ፳፫]] ፡ ቀን ፡ [[1924|፲፱፻፳፬]] ፡ ዓ.ም. ፡ በአዲሱ ፡ ምክር ፡ ቤት ፡ (ፓርላማ) ፡ ለሕዝብ ፡ ቀረበ። ከዚህም ፡ በላይ ፡ ብዙ ፡ የቴክኖዎሎጂ ፡ ስራዎችና ፡ መሻሻያዎች ፡ ወደ ፡ ኢትዮጵያ ፡ ከውጭ ፡ አገር ፡ አስገቡ። ▼
በ[[1928|፲፱፻፳፰]] ዓ.ም. ፡ የ[[ሙሶሊኒ]] ፡ [[ፋሺስት]] ፡ ሠራዊት ፡ ኢትዮጵያን ፡ በወረረ ፡ ጊዜ ፡ ጃንሆይ ፡ በቆራጥነት ፡ ከታገሉ ፡ በኋላ ፡ የጠላቱ ፡ ጦር ፡ ኅይል ፡ ግን ፡ በመጨረሻ ፡ ወደ ፡ እንግሊዝ ፡ አገር ፡ ለጊዜው ፡ አሰደዳቸው። ወደ ፡ [[ጄኔቭ]] ፡ [[ስዊስ]] ፡ ወደ ፡ [[ዓለም መንግሥታት ማኅበር|ዓለም ፡ መንግሥታት ፡ ማኅበር]] ፡ ሄደው ፡ ስለ ፡ ጣልያኖች ፡ የዓለምን ፡ እርዳታ ፡ በመጠየቅ ፡ ተናገሩ። የዓለም ፡ መንግሥታት ፡ ግን ፡ ብዙ ፡ አላደረጉም። በ[[1932|፲፱፻፴፪]] ዓ.ም. ፡ ግን ፡ [[አውሮፓ]] ፡ ሁሉ ፡ በ[[ሁለተኛው የዓለም ጦርነት|ሁለተኛው ፡ የዓለም ፡ ጦርነት]] ፡ ተያዘ። የእንግሊዝ ፡ ሠራዊቶች ፡ ለኢትዮጵያ ፡ [[አርበኞች]] ፡ እርዳታ ፡ በመስጠት ፡ ጣልያኖች ፡ ተሸንፈው ፡ በ[[1933|፲፱፻፴፫]] ዓ.ም. ፡ ኢትዮጵያን ፡ ተዉ። ዓፄ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ ፡ አዲስ ፡ አበባን ፡ እንደገና ፡ የገቡበት ፡ ቀን ፡ ከወጡበት ፡ ቀን ፡ በልኩ ፡ ዕለት ፡ አምስት ፡ ዓመት ፡ በኋላ ፡ ነበረ። ▼
▲ለንግሥ ስርዐቱ ጥሪ የተደረገላቸው የውጭ አገር ልኡካን ከየአገራቸው ጋዜጠኞች ጋር ከ[[ጥቅምት ፰]] ቀን ጀምሮ በየተራ ወደ [[አዲስ አበባ]] ገብተው ስለነበር ሥርዓቱ በዓለም ዜና ማሰራጫ በየአገሩ ታይቶ ነበር። በተለይም በ[[ዩናይትድ ኪንግደም|ብሪታንያ]] ቅኝ ግዛት በ[[ጃማይካ]] አንዳንድ ድሀ ጥቁር ሕዝቦች ስለ ማዕረጋቸው ተረድተው የተመለሰ [[መሢህ]] ነው ብለው ይሰብኩ ጀመር። እንደዚህ የሚሉት ሰዎች እስከ ዛሬ ድረስ ስለ ፊተኛው ስማቸው «ራስ ተፈሪ» ትዝታ ራሳቸውን «ራስታፋራይ» ([[ራሰተፈሪያውያን]]) ብለዋል።
▲ዓጼ ኃይለ ሥላሴ ዘውድ እንደጫኑ የአገሪቱን የመጀመሪያ [[ሕገ መንግሥት]] እንዲዘጋጅ አዝዘው በዘውዱ አንደኛ ዓመት በዓል [[ጥቅምት ፳፫]] ቀን [[1924|፲፱፻፳፬]] ዓ.ም. በአዲሱ ምክር ቤት (ፓርላማ) ለሕዝብ ቀረበ። ከዚህም በላይ ብዙ የቴክኖዎሎጂ ስራዎችና መሻሻያዎች ወደ ኢትዮጵያ ከውጭ አገር አስገቡ።
በ[[1955|፲፱፻፶፭]] ዓ.ም. ፡ ግርማዊነታቸው ፡ [[የአፍሪካ አንድነት ድርጅት|የአፍሪካ ፡ አንድነት ፡ ድርጅት]]
▲በ[[1928|፲፱፻፳፰]] ዓ.ም. የ[[ሙሶሊኒ]] [[ፋሺስት]] ሠራዊት ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ ጃንሆይ በቆራጥነት ከታገሉ በኋላ የጠላቱ ጦር ኅይል ግን በመጨረሻ ወደ እንግሊዝ አገር ለጊዜው አሰደዳቸው። ወደ [[ጄኔቭ]] [[ስዊስ]] ወደ [[ዓለም መንግሥታት ማኅበር]] ሄደው ስለ ጣልያኖች የዓለምን እርዳታ በመጠየቅ ተናገሩ። የዓለም መንግሥታት ግን ብዙ አላደረጉም። በ[[1932|፲፱፻፴፪]] ዓ.ም. ግን [[አውሮፓ]] ሁሉ በ[[ሁለተኛው የዓለም ጦርነት]] ተያዘ። የእንግሊዝ ሠራዊቶች ለኢትዮጵያ [[አርበኞች]] እርዳታ በመስጠት ጣልያኖች ተሸንፈው በ[[1933|፲፱፻፴፫]] ዓ.ም. ኢትዮጵያን ተዉ። ዓፄ ኃይለ ሥላሴ አዲስ አበባን እንደገና የገቡበት ቀን ከወጡበት ቀን በልኩ ዕለት አምስት ዓመት በኋላ ነበረ።
▲[[ስዕል:ተፈሪ1892.jpg|200px|left|thumb| ልጅ ተፈሪ መኮንን በ፲፰፻፺፪ ዓ.ም. ]]
▲በ[[1955|፲፱፻፶፭]] ዓ.ም. ግርማዊነታቸው [[የአፍሪካ አንድነት ድርጅት]] በ[[አዲስ አበባ]] እንዲመሠረት ብዙ ድጋፍ ሰጡ። በ[[1958|፲፱፻፶፰]] ዓ.ም. ወደ ካሪቢያን ጉብኝት አድርገው የጃማይካ ራስታዎች ተገኛኙ። በ[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ.ም. በ[[ማርክሲስት]] አብዮት [[ደርግ]] ሥልጣን ያዙና እሳቸው በእሥር ቤት ታሰሩ። በሚከተለው ዓመት ከተፈጥሮ ጠንቅ እንደ አረፉ አሉ፤ ሆኖም ለምን እንደ ሞቱ ስለሚለው ጥያቄ ትንሽ ክርክር አለ። ብዙ ራስታዎች ደግሞ አሁን እንደሚኖሩ ይላሉ።
== የህይወት ፡ ታሪክ==
የዓፄ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ ፡ የትውልድ ፡ ስም ፡ '''ልጅ ፡ ተፈሪ ፡ መኮንን''' ፡ ነው። ስመ
== ጥቅስ ==
{{ጥቅስ|አንዳንድ ፡ ሰዎች ፡ የሕይወቴን ፡ ታሪክ ፡ ጽፈው ፡ ባለማወቅ ፡ ወይም ፡ በመሳሳት ፡ ወይም ፡ በምቀኝነት ፡ ዕውነትን ፡ አስመስለው ፡ ለሌሎች ፡ እንዲመስል ፡ ቢሞክሩም ፡ የዕውነተኛውን ፡ ነገር ፡ ከሥፍራው ፡ ሊያናውጡት ፡ አይችሉም። |[[ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ|ሕይወቴና ፡ የኢትዮጵያ ፡ እርምጃ]] (መቅደም)|50%}}
{{የኢትዮጵያ_ነገሥታት}}
[[መደብ:የኢትዮጵያ ነገሥታት|ኃይለ ፡ ሥላሴ]]
|