ከ«አሹር-ዱጉል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Robot: Replacing category አሦር with የአሦር ነገሥታት |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
''[[የአሦር ነገሥታት ዝርዝር]]'' የተባለው ሰነድ እንደሚለው፣ ለ፮ ዓመታት ከ[[1 እሽመ-ዳጋን]] ቀጥሎ ነገሠ። ስለ አሹር ዱጉል በተጨማሪ እንዲህ የተረካል «አሹር-ዱጉል ዲቃላ ልጅ ነበረ፣ የዙፋን ማዕረግ አልነበረውም። በአሹር-ዱጉል ዘመን መጀመርያ፣ 6 ሌሎች «ዲቃላ» የተባሉ ጣውንት ነገሥታት ተነሡ፦ አሹር-አፕላ-ኢዲ፣ ናሲር-ሲን፣ ሲን-ናሚር፣ ኢፕቂ-ኢሽታር፣ አዳድ-ሳሉሉ እና አዳሲ ናቸው።»
▲'''{{PAGENAME}}''' ከ እስከ ዓክልበ. የ[[አሦር]] ንጉሥ ነበረ።
ከነዚህ ስድስት በላይ፣ በሌላ መዝገብ ዘንድ ሁለት ሌሎች፣ [[ሙት-አሽኩር]] (የእሽመ-ዳጋን ልጅ)፣ እና ሪሙ-... ከእሽመ-ሳጋን በኋላ ይዘርዝራል እንጂ ሌሎቹን አይጠቅስም። ከዚህ በላይ በዚህ ወቅት የ[[ባቢሎን]] አገረ ገዥ ፑዙር-ሲን ንጉሡን [[አሲኑም]] (የሻምሺ-አዳድ ልጅ-ልጅ) [[አሞራዊ]] ስለ ነበር ከዙፋዙ እንዳባረረው በማለት አስቀረጸ። ስለዚህ በተጠቅላላ በነዚህ ፮ ዓመታት ምናልባት ፲ ሰዎች ለአሦር ዙፋን ይወዳደሩ ነበር።
የአሹር-ዱጉል ተከታይ በዝርዝሩ ላይ የተጠቀሰው አዳሲ ልጅ [[ቤሉ-ባኒ]] ይባላል። ስለዚህ ያ አዳሲ እንደ አዲሱ አሦራዊ ቤተ መንግሥት መስራች ይቆጠራል።
==የዓመት ስሞች==
የያንዳንዱ አሦራዊ ዓመት ስም ለዚያ ዓመት የተሾመው የ[[ሊሙ (የአሦር ማዕረግ)|ሊሙ]] ስም ነበረ። ከዚህ በታች የዓመቱ ሊሙ እና የሊሙ አባት ስም እንደ [[ኡልትራ አጭር አቆጣጠር]] ይዘርዝራሉ።<ref>[http://www.chronosynchro.net/wordpress/imperiales/ የመስጴጦምያ ነገሥታት] {{fr}}</ref>
:1678 ዓክልበ. - አሁ-ዋቃር
:1677 ዓክልበ. - ኪዙሩም
:1676 ዓክልበ. - ዳዲያ
:1675 ዓክልበ. - ያም-...
:1674 ዓክልበ. - አዳድ-ባኒ
:1673 ዓክልበ. - ኤናም-አሹር፣ አሹር-ታክላኩ ልጅ
:1672 ዓክልበ. - አታያ፣ ሻማያ ልጅ
{{S-start}}
{{Succession box
|before=[[1 እሽመ-ዳጋን]]
|title=[[የአሦር ንጉሥ]]
|years=1678-1672 ዓክልበ. ግድም
|after=[[ቤሉ-ባኒ]]}}
{{end}}
== ዋቢ መጽሐፍት ==
<references/>
[[መደብ:የአሦር ነገሥታት]]
|