ከ«ሀዲስ ዓለማየሁ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Robot-assisted disambiguation: እንግሊዝ - Changed link(s) to ዩናይትድ ኪንግደም |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
[[Image:Haddis_alemayehu.jpg|thumb|right]]ደራሲ ዶ/ር '''ሀዲስ ዓለማየሁ''' (ሃዲስ ኣለማየሁ) ከአባታቸው ከቄስ ዓለማየሁ ሰለሞን እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ደስታ ዓለሙ በ[[ደብረ ማርቆስ]] አውራጃ በጎዛመን ወረዳ በእንጾር ኪዳነ ምኅረት ቀበሌ በ[[ጥቅምት ፯]] ቀን [[1902|፲፱፻፪]] ዓ.ም. ተወለዱ። ገና በጨቅላ እድሜያቸው በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠውን ትምህርት በቤተሰባቸው አጠገብና ባባታቸው አገር ደብረኤልያስ ሄደው የግእዝ ትምሕርት ቤት ቅኔ ተቀኝተዋል። የቤተክርስቲያን ስርዐታትንና መንፈሳዊ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤልያስ፣ በ[[ደብረ ወርቅ]]ና በ[[ዲማ]] ከቀሰሙ በኋላ ወደ በ[[1918|፲፱፻፲፰]] ዓ.ም. [[አዲስ አበባ]] በመሄድ በ[[ስዊድን]] ሚሽነሪ ትምህርት ቤት በኋላም በራስ [[ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት]] ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ለትንሽ
የ[[ኢጣልያ]] ወረራ ሲከሰት
ከዚያም የተባባሪ ኃያላት ወታደሮች በ[[1935]] ዓ.ም.
*[[1936]] - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሠራተኛ
|