ከ«ሀዲስ ዓለማየሁ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Robot-assisted disambiguation: እንግሊዝ - Changed link(s) to ዩናይትድ ኪንግደም
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[Image:Haddis_alemayehu.jpg‎|thumb|right]]ደራሲ ዶ/ር '''ሀዲስ ዓለማየሁ''' (ሃዲስ ኣለማየሁ) ከአባታቸው ከቄስ ዓለማየሁ ሰለሞን እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ደስታ ዓለሙ በ[[ደብረ ማርቆስ]] አውራጃ በጎዛመን ወረዳ በእንጾር ኪዳነ ምኅረት ቀበሌ በ[[ጥቅምት ፯]] ቀን [[1902|፲፱፻፪]] ዓ.ም. ተወለዱ። ገና በጨቅላ እድሜያቸው በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠውን ትምህርት በቤተሰባቸው አጠገብና ባባታቸው አገር ደብረኤልያስ ሄደው የግእዝ ትምሕርት ቤት ቅኔ ተቀኝተዋል። የቤተክርስቲያን ስርዐታትንና መንፈሳዊ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤልያስ፣ በ[[ደብረ ወርቅ]]ና በ[[ዲማ]] ከቀሰሙ በኋላ ወደ በ[[1918|፲፱፻፲፰]] ዓ.ም. [[አዲስ አበባ]] በመሄድ በ[[ስዊድን]] ሚሽነሪ ትምህርት ቤት በኋላም በራስ [[ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት]] ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ለትንሽ ግዜጊዜ በአስተማሪነት ሥራ ተሰማርተው እንዳገለገሉ የፋሽስት [[ጣሊያን]] ወረራ ተከሰተ።
 
የ[[ኢጣልያ]] ወረራ ሲከሰት ከ[[ልዑልከልዑል ራስ እምሩ[[ዕምሩ ኃይለ ሥላሴ]] ጦር ጋር በምዕራብ [[ኢትዮጵያ]] በአርበኝነት ሲዋጉ ቆይተው በመያዛቸው ጣሊያን ከልዑል ራስ እምሩዕምሩ ጋር በግዞት ለሰባት ዓመትዓመታት በ[[ፖንዞ ደሴት]]ና በ[[ሊፓሪ ደሴት]] ታስረው ቆይተዋል።
ከዚያም የተባባሪ ኃያላት ወታደሮች በ[[1935]] ዓ.ም. ሲያመልጧቸውሲያስመልጧቸው በተመለሱበት ጊዜ በትምህርታቸው እንደገና በኦክስፎርድ ከገፉ በኋላ በተለያዩ የ[[መንግስት ተቋማት]] በተለይም በ[[ትምህርት ሚኒስቴር]] ለረጅም ግዜጊዜ አገልግለዋል።
 
*[[1936]] - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሠራተኛ