ከ«ቁርአን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ ቁርአን: Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib |
|||
መስመር፡ 5፦
ቁርአን ከመበዘረዝ እና ከመከለስ የጠራ ነው። እንደዚህም የሰው ልጆች ሁሉ መመሪያ እንደሆነ ሳይበረዝ እና ሳይከለስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ይቆያል፤ ምክንያቱም [[አላህ]] እጠብቀዋለሁ ብሎ ቃል ስለገባለት ቁርአንን በተመለከተ [[እስላም|ሙስሊሞች]] ምንም አይነት ልዩነት የለባቸውም። በ[[አረብኛ]] ተጽፎ አንድ ቃል ይቅርና አንድ ፊደል እንኳ ሊጨመር ቢችል ወይም ቢቀነስ በቀጥታ በቀላሉ ማወቅ ይቻላል።
የሰው ልጆች በዚህ ምድርም ይሁን በመጭው አለም ሰላም እና እርጋታ ከፈለጉ ሙስሊም ሆነው በቁርአን መመራት አለባቸው የሚል ትምህርት ያቀርባል።
* http://al-quran.info ቁርአን: Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib
{{መዋቅር-ሃይማኖት}}
|