ከ«ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
r2.7.2+) (ሎሌ መጨመር: be:Гырма Уольдэ-Гіоргіс Лука
restore intro and cat lost in previous edit
መስመር፡ 1፦
'''መ/አለቃ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ''' አሁን የ[[ኢትዮጵያ]] [[ፕሬዚዳንት]] ሲሆኑ የ82 ዓመት አዛውንትና 3 መንግስት ያገለገሉ የቀድሞ ወታደር ናቸው። መ/አለቃ ግርማ ኦሮሚኛ አማርኛ አፋርኛ እንግሊዘኛ፡ ጣሊያንኛና ፈረንሳይኛ አቀላጥፈው ይናገራሉ።
 
==ሕይወት==
{{wikify}}
"ግርማ ወልደጊዮርጊስ፣ ፕሬዝዳንት"
**************************
በ1917 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፤ በልጅነታቸውም የቤተክህነት ትምህርት ከተማሩ በኋላ፣ በ1926 ዓ.ም. በተፈሪ መኮንን ትምሕርት ቤት ገብተው እስከ ጣልያን ወረራ ድረስ ዘመናዊ ትምህርት ተከታትለዋል፡፡
 
Line 61 ⟶ 62:
 
(ማስታወሻ፣ ሁሉም የዘመን አቆጣጠር እንደ ኢትዮጵያዊያን የዘመን አቆጣጠር ነው፡፡)
***************************************************************
 
- ምንጭ፣ www.ethioembassy.org.uk
 
[[መደብ:የኢትዮጵያ መሪዎች|ግርማ]]
 
[[ar:غيرما ولد غيورغيس]]