ከ«ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ r2.7.2+) (ሎሌ መጨመር: be:Гырма Уольдэ-Гіоргіс Лука |
restore intro and cat lost in previous edit |
||
መስመር፡ 1፦
'''መ/አለቃ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ''' አሁን የ[[ኢትዮጵያ]] [[ፕሬዚዳንት]] ሲሆኑ የ82 ዓመት አዛውንትና 3 መንግስት ያገለገሉ የቀድሞ ወታደር ናቸው። መ/አለቃ ግርማ ኦሮሚኛ አማርኛ አፋርኛ እንግሊዘኛ፡ ጣሊያንኛና ፈረንሳይኛ አቀላጥፈው ይናገራሉ።
==ሕይወት==
{{wikify}}
በ1917 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፤ በልጅነታቸውም የቤተክህነት ትምህርት ከተማሩ በኋላ፣ በ1926 ዓ.ም. በተፈሪ መኮንን ትምሕርት ቤት ገብተው እስከ ጣልያን ወረራ ድረስ ዘመናዊ ትምህርት ተከታትለዋል፡፡
Line 61 ⟶ 62:
(ማስታወሻ፣ ሁሉም የዘመን አቆጣጠር እንደ ኢትዮጵያዊያን የዘመን አቆጣጠር ነው፡፡)
- ምንጭ፣ www.ethioembassy.org.uk
[[መደብ:የኢትዮጵያ መሪዎች|ግርማ]]
[[ar:غيرما ولد غيورغيس]]
|