ከ«ጋኔን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «'''ጋኔን''' ወይንም '''አጋንንት''' የእርኩስ መንፈስ አይነት ሲሆን ከመጽሐፍ ቅዱስ ተመዞ በተስፋ...»
 
No edit summary
መስመር፡ 3፦
እንደ መጽሐፎቹ ታሪክ፣ በሰማይ ቤት 100 አይነት መላዕክት ነበሩ። ከለታት አንድ ቀን እግዚአብሔር በሌለበት፣ [[ሰባልስዮስ]] ወይንም [[ሰይፈ ስላሴ]] የተሰኘ አለቃ እኔ ሁሉን ፈጠርኩ አለ። ከ100ዎቹ አይነቶች አንደኛው ቡድን ይህን የሰባልስዮስን ቃል አመነ። ይሄው ቡድን ወደ እሳት ተጣለ። ከሳት ከወጣም በኋላ የሰይጣን አገልጋይ ሆነ፡፡ መጠሪያ ስማቸውም አጋንንት ሆነ።
 
99 አይነቶች መላዕክት ስለቀሩ እግዚአብሔር 100ውን ለመሙላት [[አዳም]]ን ፈጠረ፡፡ ሆኖም አዳም ከ[[ጭቃ]] ስለተሰራ እና [[ሰይጣን]] ደግሞ ከ[[አየር]] እና [[ብርሃን]] ስለተሰራ፣ ሰይጣን ለሰው ልጅ ክብር መስጠት እምቢ አለ፣ ስለዚህም በሁለቱ መካከል የማያቋርጥ ጠብ አለ።
 
== የጋኔን በሽታ የሚባለውና መድሃኒቱ የሚሰኘው ==
የ[[ሳይንስ]] አስተሳሰብ ባልተስፋፋበትና ስለ[[ቫይረስ]]ም ሆነ [[ጀርም]] በማይታወቅበት ዘመን አብዛኛው በሽታ ከ[[ርኩስ መናፍስት]] የሚመጣ ተደርጎ ይታመን ነበር። ይሄ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአብዛኛው ያልተማረ ህብረተሰብ የሚሰራበት የነበር ነው። ስለሆነም [[ሆድ ቁርጠት]]፣ [[ጉስምት]]፣ [[ብድብድ]] ወዘተ በአጋንንት ምክንያት የሚመጡ ተደርገው ይታሰቡ ነበር። አሁንም ብዙው ህብረተሰብ እንዲህ ያስባል።
 
ይሄን ለማዳን አንዱ አማራጭ አጋንንት የያዘውን ሰው በ[[ዛር]] መንፈስ በማስያዝ አጋንንቱን ከውስጡ ማስለቀቅ ነበር። የዛር መንፈስ ከአጋንንት ይሻላል ተብሎ ስለሚታመን። [[ፀበል]]፣ [[ቁርባን]] እና እንዲሁም የ[[እርግፍጋፎ]] (Protea Abyssinica) ለፈውስ ይረዳሉ ተብለው ተጠቃሚነትን ያገኛሉ።ያገኛሉ<ref>Reidulf Knut Molvaer: ''Socialization and social control in Ethiopia'' (1995) Page 47</ref>።