ከ«አሹር (ከተማ)» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 7፦
|ጥንታዊ አገር = [[አሦር]]
|መንግሥት = የአሦር መንግሥት<br>ሚታኒ (1440-1366 ዓክልበ.)
|ዘመን =
|pushpin_map = ሜስፖጦምያ
|latd = 35
መስመር፡ 21፦
'''አሹር''' የ[[አሦር]] ጥንታዊ ዋና ከተማ ነበር። ፍርስራሹ በ[[ጤግሮስ ወንዝ]] ምዕራብ ዳርቻ አሁን ሊታይ ይችላል። «አሹር» የሚለው ስም ደግሞ በ[[አካድኛ]] (አሦርኛ) ማለት የአገሩ አሦር ስም እና የ[[አረመኔ]] ሃይማኖታቸው ዋና ጣኦት [[አሹር (ጣኦት)|አሹር]] ነበር። በ[[ዕብራይስጥ]]ም «አሹር» ማለት ወይም አገሩ ወይም [[አሦር (የሴም ልጅ)|አሦር]] (የ[[ሴም]] ልጅ) ሊሆን ይቻላል።
አሹር ከተማ የተሠራው
በ887 ዓክልበ. [[2 አሹር-ናሲር-ፓል]] የአሦርን ዋና ከተማ ከአሹር ወደ [[ካልሁ]] አዛወረው። የአሦር መንግሥት በ622 ዓክልበ. በወደቀበት ጊዜ የአሦር ጠላቶች ባቢሎን፣ [[ሜዶን]]ና [[እስኩቴስ]] ሰዎች አሹርን አጠፉት። ሆኖም በኋላ አዲስ መንደር በሥፍራው ቆሞ እስከ [[14ኛው ክፍለ ዘመን]] ዓ.ም. ድረስ ይቆይ ነበር።
|