ከ«ጥገኛ አምክንዮ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
መስመር፡ 29፦
== ሙሉ ማብራሪያ ==
ምሳሌ
▲*« ነገ ዝናብ '''ከ'''ዘነበ ስራ አልመጣም።»
:: ነገ ዝናብ ቢዘንብና ስራ ባልመጣ፣ እውነት ነኝ።
:: ነገ ዝናብ ቢዘንብና ስራ ብመጣ፣ ውሸት ነኝ።
Line 39 ⟶ 36:
:: ነገ ዝናብ ባይዘንብና ስራ ብቀር፣ ዝናብ ሳይዘንብ የማደርገውን ስላልተናገርኩ በሁለቱም አቅጣጫ ውሸታም ነህ የሚለኝ አይኖርም። ዝምታ በአምክንዮ እውነት ስለሆነ፣ ቀዳሚው አረፍተ ነገር ሃሰት እስከሆነ ድረስ፣ እውነት ነኝ።
ምሳሌ
* መሰረት አዲስ አበባ
:: መሰረት አዲስ አበባ ውስጥና ኢትዮጵያ ውስጥ ካለች ከላይ የሰፈረው [[አረፍተነገር]] [[እውነት]] ነው እንላለን
:: መሰረት አዲስ አበባ ውስጥ ብትሆንና ኢትዮጵያ ውስጥ ባትሆን [[ውሸት]] ነው እንላለን -- ግን ይሄ
:: መሰረት አዲስ አበባ ውስጥ ከሌለች ከላይ የሰፈረው አረፍተ ነገር መሰረት የት እንዳለች አይነግረንም። ስለዚህ አረፍተነገሩ የማያውቀውን የማይናገር፣ የታይታነት የሌለበት ትሁት አረፍተ ነገር ነው።
:: መሰረት አዲስ አበባ ውስጥ ከሌለች አረፍተ ነገሩ የት ትሁን የት፣ ጨረቃ ላይ ትውጣ ኢትዮጵያ ውስጥ ትኑር፣ ቻይና አገር ትብረር የርሱ ጉዳይ አይደለም። '''ስለማያውቀው አይናገርም።'''
:እንግዲህ የጥገኛ አምክንዮ ይህን መሰረታዊ እውነታ በመቀበል የሚነሳ የአምክንዮ አይነት ነው። '''መሰረት አዲስ አበባ ውስጥ አለች" የሚለው ክፍል [[ቀዳሚ አረፍተ ነገር]] ሲባል መሰረት ኢትዮጵያ ውስጥ አለች የሚለው [[ተከታይ አረፍተነገር]] ነው። እዚህ ላይ፣ ከላይ እንዳስተዋልነው፣ ቀዳሚው አረፍተ ነገር ውሸት ቢሆን እንኳ ሙሉው አረፍተ ነገር ምንጊዜም እውነት እንደሆነ እንረዳለን። ስለሆነም የጥገኛ አምክንዮ ዋጋ ከነባራዊው አለም እውነታ ተነጥሎ መታየት አለበት።
ምሳሌ
* መሰረት ሰው
::: እዚህ ላይ
ምሳሌ
*መሰረት ሴት ናት፣ [[ስለዚህ]] ቢራቢሮ ፈረስ ነው።
:::ቀዳሚው አረፍተ ነገር ምንም እንኳ ምንጊዜም እውነት ቢሆን፣ ተከታዩ ውሸት ስለሆነ፣ ይህ ጥገኝነት (አጠቃላይ አረፍተ ነገሩ) ውሸት ነው እንላለን።
|