ከ«ጥገኛ አምክንዮ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 29፦
 
== ሙሉ ማብራሪያ ==
ምሳሌ 1፡፩፡
*« ነገ ዝናብ '''ከ'''ዘነበዘነበ፣ ስራ አልመጣም።»
* ከቤትወ ውጭ መብራት አምፑል አለ እንበል። አንድ ማብሪያ ማጥፊያ እቤትወ ውስጥ አስተከሉ፣ ሌላ ማብሪያ ማጥፊያ እቤትወ ውጭ አስተከሉ። ነገር ግን እንዲህ ማድረግ ፈለጉ፡ መብራቱን በሁለቱም ማብሪያ ማጥፊያወች '''ማጥፋት''' ቢፈልጉና ነገር ግን ያንኑ መብራት ከቤትወ ውስጥ [[ብቻና ብቻ]] ማብራት ቢፈልጉ (ከውጭ ማንም ሰው እንዳያበራበወ)፣ የሚጠቀሙት የማብሪያ ማጥፊያ ቅየሳ የ'''ጥገኝነት አምክንዮ''' ነው። በስዕል ከላይ ቀርቧል
 
ምሳሌ 2፡
*« ነገ ዝናብ '''ከ'''ዘነበ ስራ አልመጣም።»
:: ነገ ዝናብ ቢዘንብና ስራ ባልመጣ፣ እውነት ነኝ።
:: ነገ ዝናብ ቢዘንብና ስራ ብመጣ፣ ውሸት ነኝ።
Line 39 ⟶ 36:
:: ነገ ዝናብ ባይዘንብና ስራ ብቀር፣ ዝናብ ሳይዘንብ የማደርገውን ስላልተናገርኩ በሁለቱም አቅጣጫ ውሸታም ነህ የሚለኝ አይኖርም። ዝምታ በአምክንዮ እውነት ስለሆነ፣ ቀዳሚው አረፍተ ነገር ሃሰት እስከሆነ ድረስ፣ እውነት ነኝ።
 
ምሳሌ 3፡፪፡
 
* መሰረት አዲስ አበባ ውስጥከአለች፣ አለች፣ [[ስለዚህ]] መሰረት ኢትዮጵያ ውስጥ አለች።
:: መሰረት አዲስ አበባ ውስጥና ኢትዮጵያ ውስጥ ካለች ከላይ የሰፈረው [[አረፍተነገር]] [[እውነት]] ነው እንላለን
:: መሰረት አዲስ አበባ ውስጥ ብትሆንና ኢትዮጵያ ውስጥ ባትሆን [[ውሸት]] ነው እንላለን -- ግን ይሄ ምንጊዜምበተጨባጭ ሊሆን የማይችል ነገር ነው።
:: መሰረት አዲስ አበባ ውስጥ ከሌለች ከላይ የሰፈረው አረፍተ ነገር መሰረት የት እንዳለች አይነግረንም። ስለዚህ አረፍተነገሩ የማያውቀውን የማይናገር፣ የታይታነት የሌለበት ትሁት አረፍተ ነገር ነው።
:: መሰረት አዲስ አበባ ውስጥ ከሌለች አረፍተ ነገሩ የት ትሁን የት፣ ጨረቃ ላይ ትውጣ ኢትዮጵያ ውስጥ ትኑር፣ ቻይና አገር ትብረር የርሱ ጉዳይ አይደለም። '''ስለማያውቀው አይናገርም።'''
 
:እንግዲህ የጥገኛ አምክንዮ ይህን መሰረታዊ እውነታ በመቀበል የሚነሳ የአምክንዮ አይነት ነው። '''መሰረት አዲስ አበባ ውስጥ አለች" የሚለው ክፍል [[ቀዳሚ አረፍተ ነገር]] ሲባል መሰረት ኢትዮጵያ ውስጥ አለች የሚለው [[ተከታይ አረፍተነገር]] ነው። እዚህ ላይ፣ ከላይ እንዳስተዋልነው፣ ቀዳሚው አረፍተ ነገር ውሸት ቢሆን እንኳ ሙሉው አረፍተ ነገር ምንጊዜም እውነት እንደሆነ እንረዳለን። ስለሆነም የጥገኛ አምክንዮ ዋጋ ከነባራዊው አለም እውነታ ተነጥሎ መታየት አለበት። ይህን በቀላሉጥገኛ ለመረዳትአምክንዮ፣ ሌላ[[ቀዳሚ ምሳሌአረፍተ ነገር|ቀዳሚ አረፍተ ነገሩ]] ውሸት ከሆነ፣ አጠቃላይ አረፍተ ነገሩ ምንጊዜም እውነት ነው። እነውሰድ፦
*አበበ ረጅም ነው ወይም አበበ ረጅም አይደለም።
:::ይህ ምሳሌ የጥገኛ አምክንዮ ምሳሌ አይደለም። እዚህ ላይ አቀራረቡ አንድ አንድ አረፍተ ነገሮች ከነባራዊው አለም እውነታ ተለይተው ምንጊዜም እውነት መሆናቸውን ለማሳየት ነው። እዚህ ላይ አበበ ረጅምም ይሁን አጭርም ይሁን መካከለኛ፣ ከላይ የተጠቀሰው አረፍተ ነገር ምንጊዜም እውነት ነው። ልክ እንዲሁ፣ ጥገኛ አምክንዮ፣ [[ቀዳሚ አረፍተ ነገር|ቀዳሚ አረፍተ ነገሩ]] ውሸት ከሆነ፣ አጠቃላይ አረፍተ ነገሩ ምንጊዜም እውነት ነው።
 
ምሳሌ 4፡፫፡
* መሰረት ሰው አይደለችም፣ካላይደለች፣ ስለዚህ መሰረት ተራራ ናት።
 
::: እዚህ ላይ መሰሬትመሰረት ሰው ካልሆነች ብቻ ይህ አረፍተ ነገር ስለ ተከታዩ አረፍተ ነገር ሊመረመር ይችላል። ሆኖም ''መሰረት ሰው አይደለችም'' የሚለው ውሸት ስለሆነ፣ ስለተከታዩ አረፍተ ነገር የሚናገረው ነገር አይኖርም። በ[[አምክንዮ]] ዝምታ እውነት ነው። ከላይ የተጠቀሰው አረፍተ ነገር ስለማያውቀው ስለማይናገር እውነት ነው ይባላል። ይህ እንግዲህ ከለተ ተለት ንግግር ዘይቤአችን አንጻር እንግዳ ይሆናል።
 
ምሳሌ 5፡፬፡
*መሰረት ሴት ናት፣ [[ስለዚህ]] ቢራቢሮ ፈረስ ነው።
 
:::ቀዳሚው አረፍተ ነገር ምንም እንኳ ምንጊዜም እውነት ቢሆን፣ ተከታዩ ውሸት ስለሆነ፣ ይህ ጥገኝነት (አጠቃላይ አረፍተ ነገሩ) ውሸት ነው እንላለን።