ከ«ሪቻርድ ፓንክኸርስት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 7፦
ከአብዮቱ መነሳት በኋላ፣ በ1976 ሪቻር [[አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን]] ለቀው ወደ [[እንግሊዝ አገር ተሰደዱ። በዚያውም የ [[:en:School of Oriental and African Studies]] እና [[:en:London School of Economics]] ጥናት ጓድ ከሆኑ በኋላ የ[[:en:Royal Asiatic Society]] ቤተ መጻህፍትኛ ሆኑ<ref name="close" />። እ.ኤ.አ በ1986፣ ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ በስደት አቋርጠውት የነበረውን የኢትዮጵያ ጥናት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቀጠሉ .<ref name="history" />
በ[[ሮማ]] ቆሞ የነበረውን የ[[አክሱም ሃውልት]] ወደ ኢትዮጵያ ለማስመልስ የሚደረገውን ጥረት በመምራት እ.ኤ.አ. 2008 ሃውልቱ
ዶክተር ፐንክኸርስት፣ ባጠቃላይ 400 ጽሑፎችን ለአለም አቀፍ ማጋዚኖች ሲያቀርቡ፣ 22 መጽሓፎችን በትብብር እና 17 መጽሓፎችን በራሳቸው ፣ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ትውፊት ደርሰዋል።
== ማጣቀሻ ==
*[http://www.abyssiniacybergateway.net/ethiopia/history/pankhurst-bibliography.html "A Bibliography of the Published Writings of Richard Pankhurst"], compiled by Rita Pankhurst
|