ከ«ክብደት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 1፦
'''ክብደት''' በአንድ ቁስ ላይ የ[[መሬት ስበት]] የሚያሳርፍበት የ[[ጉልበት]] መጠን ማለት ነው። መሬት ላይ የአንድ ነገር ክብደት ከነገሩ ግዝፈት በንዲህ መልኩ ይለካል፦
:W = mg,
: *W ክብደት ነው
:*g= 9.8 m/s^2 ሲሆን በ[[መሬት ስበት]] ምክንያት የሚፈጠረው የቁሶች ፍጥንጥነት ነው;
በርግጥ ቁሶች በመሬት ብቻ ሳይሆን የሚሳቡት በሌሎችም ቁሶች ይሳባሉ። ይህ ክስተት [[ግስበት]] ይሰኛል። ለምሳሌ በ[[ጨረቃ]] ወይም [[ፀሐይ]] ወይም [[ማርስ]]። ባጠቃላይ መልኩ ቁሶች በግስበት ሜዳ ውስጥ ሲገኙ የሚያርፍባቸው የስበት ጉልበት [[ክብደት]] ተብሎ ይታወቃል።
|