ከ«ሠርፀ ድንግል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «አፄ '''ሠርጸ ድንግል''' ( 1550 - 4 ጥቅምት 1597 እ.ኤ.አ) ) በዙፋን ስማቸው "መልአክ ሰገድ'' የኢትዮጵያ ንጉ...» |
ጥ ሎሌ መጨመር: en:Sarsa Dengel; cosmetic changes |
||
መስመር፡ 1፦
አፄ '''ሠርጸ ድንግል'''
ሠርጸ ድንግል ወደስልጣን የወጣው በ[[ሸዋ]] ውስጥ ይገኙ የነበር የጦር መሪወች ምርጫ በማካሄድና ብሎም "እናት ንግስት" ተብላ ትታወቅ የነበርችው የሃዲያዋ [[ንግስት እሌኒ]] በማጽደቋ ነበር።
ሰርጸ ድንግል የኖረበት ዘመን ከ[[ግራኝ አህመድ]] ወረራ ጥቂት ዘመን አሳልፎ ስለነበር የህዝቦች ፍልሰት በዚሁ ዘመን ይታይ ነበር። የኦሮሞን ወደ ሰሜን ወረራ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጋፈጠ ንጉስ ይሄው ሰርጸ ድንግል ነው።
በ1580 እና 85 ደግሞ በ[[ቤተ እስራኤል]] ([[ፈላሾች]]) ላይ ዘምቷአል። [[አገው]] ላይም በ1581 እና 85፣ [[ጋምቦ]] ላይ በ 1590 አድርጓል። [[እንራያ]] ደግሞ ሁለት ጊዜ በ 1586 እና 97 ጦርነት ከፍቷል።
: መነኮሳት ተሰብስበው ንጉሱ ወደጦር ሜዳ እንዳይሄድ ለመኑት፣ ንጉሱም ግን ልቡ እንደደነደነ ስለተገነዘቡ በተወሰነ ወንዝ ውስጥ የሚገኝን አሳ እንዳይበላ አጥብቀው አስጠነቀቁት።
በሞተም ጊዜ [[ሬማ]] ደሴት፣ [[ጣና ሃይቅ]]፣ [[መድሃኔ አለም]] ቤ/ክርስቲያን ተቀበረ። <ref>R.E. Cheesman, [http://www.jstor.org/stable/1785868 "Lake Tana and Its Islands", ''Geographical Journal''], 85 (1935), p. 498</ref>
== ማጣቀሻወች
<references/>
{{የኢትዮጵያ ነገሥታት}}
[[መደብ: የኢትዮጵያ ታሪክ]]▼
[[de:Sarsa Dengel]]
[[en:Sarsa Dengel]]
[[fr:Sarsa Dengel d'Ethiopie]]
[[he:סרצה דנגל, קיסר אתיופיה]]
|