ከ«ዐምደ ጽዮን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «right|thumb|400px|የደብረ ሊባኖስ ገዳም፡ መጀመሪያ የተሰራው በአጼ አምደ ጽዮን ነበር አጼ ...» |
No edit summary |
||
መስመር፡ 2፦
አጼ አምደ፡ጽዮን (የዙፋን ስም '''ገብረ መስቀል''') ከ1314 እስከ 1344 ዓ.ም. የነገሱ ሲሆን የደብረ ሊባኖስን ገዳም ያስሩት እኒሁ ንጉስ ነበሩ። በጊዜያቸው የኢትዮጵያ ግዛት ከመስፋፋቱ የተነሳ [[ማርኮ ፖሎ]] የተሰኘው አለምን የዞረው ተጎዥ ስለሳቸው ብዙ ጽፎአል። ስምንቱ የደቡብ መንግስታትም፣ የሱማሌንና የሃድያን ጨምሮ ለሱ ግብር ይከፍሉ እንደነበር [[ማርኮ ፖሎ]] እና [[ሳልት]] የተሰኙት በዘመኑ የነበሩ ጻህፍት ዘግበወት ይገኛል። የኢትዮጵያም ደበር በኢየሩሳሌም የተከፈተው በኒሁ ንጉስ መልካም ፈቃድ ነበር። ከዚህ በተረፈ "የወታደሩ እንጉርጉሮ" የተሰኙት አራቱ የአማርኛ መዛግብት በዚህ ዘመን እንደተጻፉ ታሪክ ዘጋቢወች ይናገራሉ።
{{
[[
|