ከ«ቤስጳስያን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Vespasianus01 pushkin edit.png|240px|thumb|
በ[[60]] ዓ.ም. ሰዶማዊው ቄሣር [[ኔሮን]] ራሱን ከገደለ ቀጥሎ፣ የሮሜ መንግሥት በብሔራዊ ጦርነት ተያዘ። በየክፍላገሩ ሠራዊቶቹ የወደዱትን አለቃ ሾመው፣ በ1 አመት ብቻ ውስጥ የሮሜ [[ሴናት]] (ሕግ አዋሳኝ ቤት) በ4 ልዩ ልዩ ነገሥታት ላይ ዘውዱን ለመጫን ተገደደ። ከነዚህም፣ መጀመርያ 3ቱ [[ጋልባ]]፣ [[ኦቶ]] እና [[ቬቴሊውስ]] ሁላቸው ሰዶማውያን አለቆች ነበሩ። በመጨረቫ ግን አንድ ቀና አለቃ ቤስጳስያን አሸነፈና ከዚያ ጀምሮ ነገሠ።
|