ከ«ቤስጳስያን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
«ዌስፓሲያኑስ» ወደ «ቤስጳስያን» አዛወረ
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Vespasianus01 pushkin edit.png|240px|thumb|የዌስፓሲያኑስ ምስል]] '''ዌስፓሲያኑስ''' ወይም '''ቤስጳስያን''' ([[ሮማይስጥ]]፦ Titus Flavius Vespasianus /ቲቱስ ፍላዊዩስ ዌስፓሲያኑስ/) (ከ[[2]] ዓ.ም. እስከ [[71]] ዓ.ም. የኖሩ) ከ[[61]] ዓ.ም. እስከ 71 ዓ.ም. የነገሡ የ[[ሮሜ መንግሥት]] ቄሣር ነበረ።
 
በ[[60]] ዓ.ም. ሰዶማዊው ቄሣር [[ኔሮን]] ራሱን ከገደለ ቀጥሎ፣ የሮሜ መንግሥት በብሔራዊ ጦርነት ተያዘ። በየክፍላገሩ ሠራዊቶቹ የወደዱትን አለቃ ሾመው፣ በ1 አመት ብቻ ውስጥ የሮሜ [[ሴናት]] (ሕግ አዋሳኝ ቤት) በ4 ልዩ ልዩ ነገሥታት ላይ ዘውዱን ለመጫን ተገደደ። ከነዚህም፣ መጀመርያ 3ቱ [[ጋልባ]]፣ [[ኦቶ]] እና [[ቬቴሊውስ]] ሁላቸው ሰዶማውያን አለቆች ነበሩ። በመጨረቫ ግን አንድ ቀና አለቃ ዌስፓሲያኑስቤስጳስያን አሸነፈና ከዚያ ጀምሮ ነገሠ።
 
እነዚህ ነገሥታት ሁላቸው በጣም ጨካኝ አለቆች ነበሩ። ዌስፓሲያኑስቤስጳስያን ደግሞ ኢየሩሳሌምንና[[ኢየሩሳሌም]]ንና መቅደሱን በልጁ [[ቲቱስ]] እጅ በማጥፋቱ ይታወቃል። በተለይ ስለ [[ዳዊት]] የሆነ አንድ ትንቢት ፈርቶ የዳዊትን ልጆች በየአገሩ አሳደዳቸው።
 
[[መደብ:ታሪክ]]