ከ«ጳጉሜ ፭» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 6፦
* [[1842]] - [[ካሊፎርኒያ]] 31ኛ ክፍላገር (ስቴት) ሆነች።
* [[1911]] - በ[[ሳንዠርመን ውል]] [[ዩጎስላቪያ]]፣ [[ሃንጋሪ]]ና [[ቸኮስሎቫኪያ]] ከ[[አውስትሪያ]] ነጻነታቸውን አገኙ።
* [[1931]] - [[ኩሩቭ]] ፖሎኝ በ[[ጀርመን]] [[ሉፍትቫፈ]] (የአየር ኀይል) በቦምብ ተደበደበች።
* [[1934]] - በ[[2ኛ አለማዊ ጦርነት]] የጓደኞች ሃያላት በ[[ማጁንጋ ማዳጋስካር]] ደረሱ።
* [[1966]] - [[ጊኔ-ቢሳው]] ነጻነቱን ከ[[ፖርቱጋል]] አገኘ።