ከ«ኢትዮጵያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Rescuing 2 sources and tagging 0 as dead.) #IABot (v2.0.9.5 |
Tags: Reverted በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 122፦
በ ፰፻ (800) [[ዓመተ ዓለም|ዓመተ-ዓለም]] አካባቢ [[ደአማት]] የሚባል መንግስት በሰሜን ኢትዮጵያና ኤርትራ ተቋቋመ። በሰሜን ኢትዮጵያ የምትገኘው [[የሀ]] የደአማት ዋና ከተማ ነበረች። በ[[የመን (አገር)|የመን]] የሚኖሩት ሳባውያን በደአማት ላይ ተፅዕኖ እንደነበራቸው የሚታመን ሲሆን ይህ ተፅዕኖ ምን ያህል እንደሆነ ግን በእርግጥ አይታወቅም። ወደ ፬፻ (400) ዓመተ-ዓለም አካባቢ የደአማት መንግስት ከስልጣን ሲወድቅ በትናንሽ መንግስቶች ተተካ። ከነዚህ ትናንሽ መንግስቶች አንዱ አክሱም ሲሆን አካባቢውን እንደገና በአንድነት ለመግዛት ችሎ ነበር።
የአክሱማውያን ስፈን በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ጠንካራ መንግሥታዊ ማኅበረሰብ ነበር። በ[[ፋርስ]] ፣ [[ሮማ]] እና [[ቻይና]] ይገኙ ከነበሩ ታላላቅ መንግሥታት በወደረኛነት የሚቆጠር ትልቅ ኅይል
ከዚያም ለብዙ ዘመናት የሰለሞናዊው መንግስት ከጠለ።
|