ከ«ጥቅምት ፳፯» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Robot-assisted disambiguation: እንግሊዝ - Changed link(s) to ዩናይትድ ኪንግደም |
→ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች: fixed typo Tags: Reverted በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 17፦
*[[1962|፲፱፻፷፪]] ዓ/ም - በ[[ሆላንድ]] እና በ[[ኢትዮጵያ]] ኅብረት የተቋቋመው [[የመተሀራ ስኳር ፋብሪካ]] ተመርቆ ተከፈተ።
*[[1964|፲፱፻፷፬]] ዓ.ም. - [[አምቺትካ ደሴት]] ላይ የ[[አሜሪካ]] የአቶሚክ ኃይል ድርጅት በምድር ውስጥ “ካኒኪን” በሚል ቅጽል ስም የተሰየመውን ኃይለኛ የ[[ሃይድሮጅን ቦምብ]] በማፈንዳት ፈተሸ። imgur LKIBpgY
*[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ/ም - አዲሱ የ[[ኢትዮጵያ]] ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት ([[ደርግ]]) አቶ አሀዱ ሳቡሬን የ[[ሐረርጌ]] ግዛት አስተዳዳሪ አድርጎ ሾመ።
*[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት ([[ደርግ]]) እና የ[[ብሪታኒያ]] መንግሥት በ[[ወሎ]] ክፍለ-ሀገር የመጋቢ መንገዶችን ማሠሪያ ላይ የሚውል የ ፰ ሚሊዮን [[የኢትዮጵያ ብር]] ውል ተፈራረሙ።
==ልደት==
|